Page 1 of 1

“ብልጽግና ኦነግን አፍርሷል” ኤርሚያስ ከቀናት በፊት፡፡ “ከህወሀት ቀጥሎ አቅም ያለው ኦነግ ነው” ኤርሚያስ ከደቂቃዎች በፊት፡፡ “ኦነግ ብቸኛው የHA ልዕለ-ኃያል ነው” ኤርሚያስ ወደፊት፡፡

Posted: 16 Jun 2020, 14:09
by AbebeB
“ብልጽግና ኦነግን አፍርሷል” ኤርሚያስ ለገሠ ከቀናት በፊት፡፡ “ከህወሀት ቀጥሎ አቅም ያለው ኦነግ ነው” ኤርሚያስ ለገሠ ከደቂቃዎች በፊት፡፡ “ኦነግ ብቸኛው የአፍርካ ቀንድ ልዕለ-ኃያል ነው” ኤርሚያስ ወደፊት፡፡

እኛማ ለቆማጦች ነግረናችሁ ነበር እኮ፡፡ ኦሮሞ የአፍርካን ቀንድ መምራት ይጠበቅበታል የምንለው በመሪው ድርጅታችን ኦነግ ላይ ተማምነን ነው፡፡