በአዲስ እየተደራጁ ያሉ ክልሎች ከክልሉ ዋና ዋና ቋንቋዎች 2 ወይም 3 መርጠው ለሥራ መጠቀም ይገባቸዋል፡፡ ጉራጌ ክልልነት የማይሰጠው ከአማርኛ ሌላ የራሱንም ቋንቋ ስለማይቀበል ነው፡፡
Posted: 15 Jun 2020, 17:11
ሲዳማ በግልጽ የራሱን ቋንቋ የክልሉ የሥራ ቋንቋ ያደርጋል፡፡
ወላይታ ክልል ይሆናል፤ በግልጽ የራሱን ቋንቋም የክልሉ የሥራ ቋንቋ ያደርጋል፡፡
ጋሞ፣ ጎፋ ና ሌሎችም በግልጽ ከራሳቸው ቋንቋዎች መርጠው የክልሉ የሥራ ቋንቋ ያደርጋሉ፡፡
ጋሞ፣ ጎፋ ና ሌሎችም በግልጽ ከራሳቸው ቋንቋዎች መርጠው የክልሉ የሥራ ቋንቋ ያደርጋሉ፡፡
ከፋ፣ ሸክቾ ና ሌሎችም በግልጽ ከራሳቸው ቋንቋዎች መርጠው የክልሉ የሥራ ቋንቋ ያደርጋሉ፡፡
ከምባታ፣አላባ፣ ጉራጌ ና ሌሎችም በግልጽ ከራሳቸው ቋንቋዎች መርጠው የክልሉ የሥራ ቋንቋ ቢያደርጉ ይመረጣል፡፡
ጌድዎ ዞን ከኦሮሚኛ ጋር በጣም የሚቀራረብ ስለሆነ በሂደት ከኦሮሚያ ጋር ሊጠቃለል ይችላል፡፡
በአዲስ የሚደራጁ ክልሎች ማወቅ ያለባቸው ግን በምንም ዓይነት መንገድ በክልሉ አባል ብሔር/ብሔረሰቦች የአፍ መፍቻ ላልሆነ ቋንቋ ዕድል መስጠት የለባቸውም፡፡ የደቡብ ክልል በተባለው ግዑዝ ክልል ነፍጠኛ ተንሰራፍቶ የሀገረ-ሰቡን ዜጋ የሥራና ሌሎች ጥቅማጥቅሞችና መብቶች ያሳጣው አማርኛ በክልሉ የሥራ ቋንቋ በመሆኑ ነበር፡፡
ወላይታ ክልል ይሆናል፤ በግልጽ የራሱን ቋንቋም የክልሉ የሥራ ቋንቋ ያደርጋል፡፡
ጋሞ፣ ጎፋ ና ሌሎችም በግልጽ ከራሳቸው ቋንቋዎች መርጠው የክልሉ የሥራ ቋንቋ ያደርጋሉ፡፡
ጋሞ፣ ጎፋ ና ሌሎችም በግልጽ ከራሳቸው ቋንቋዎች መርጠው የክልሉ የሥራ ቋንቋ ያደርጋሉ፡፡
ከፋ፣ ሸክቾ ና ሌሎችም በግልጽ ከራሳቸው ቋንቋዎች መርጠው የክልሉ የሥራ ቋንቋ ያደርጋሉ፡፡
ከምባታ፣አላባ፣ ጉራጌ ና ሌሎችም በግልጽ ከራሳቸው ቋንቋዎች መርጠው የክልሉ የሥራ ቋንቋ ቢያደርጉ ይመረጣል፡፡
ጌድዎ ዞን ከኦሮሚኛ ጋር በጣም የሚቀራረብ ስለሆነ በሂደት ከኦሮሚያ ጋር ሊጠቃለል ይችላል፡፡
በአዲስ የሚደራጁ ክልሎች ማወቅ ያለባቸው ግን በምንም ዓይነት መንገድ በክልሉ አባል ብሔር/ብሔረሰቦች የአፍ መፍቻ ላልሆነ ቋንቋ ዕድል መስጠት የለባቸውም፡፡ የደቡብ ክልል በተባለው ግዑዝ ክልል ነፍጠኛ ተንሰራፍቶ የሀገረ-ሰቡን ዜጋ የሥራና ሌሎች ጥቅማጥቅሞችና መብቶች ያሳጣው አማርኛ በክልሉ የሥራ ቋንቋ በመሆኑ ነበር፡፡