Re: ኼር WOLAITA:OUR OWN SELF-RULING KILIL OR DEATH! All 38 Woliata parliamentarians resign in protest!ጉድ ፈላ የጉዴላ ክልል ሊፈርስ
Posted: 15 Jun 2020, 09:54
እኔ የስንቱን ጭቅጭቅ ስምቼ ልጨርስው ። የደቡብ ሕዝብ ጥያቄ የሚፈታው እንዴት ፈደረሽን እንደሚስተዳደር ከገባን ይህ ሁሉ ጭቅጭቅ ይቀራል ።
ማንኛውም ስርዓት በፈደራል ስርዓት ነው የሚመራው ለምስሌ የንጉስ ጃኑሆይ አገዛዝን እንመልከት።
ንጉስ አለ ። ብዙ ሰው የሚመስለው ፈላጭ ቆራጩ ጃኑሆይ የመስላቸዋል ። ያም ልክ ነው ግን በስሩ ብዙ ሚኒስትሮች ልዕሎችና መስፍኖች አሉ ጃኒሆይ ምንም ብቻቸውን አልገዙም ከልዕላዊ ቤተስቦቻቸውና ሚኒስተሮች ጋራ ነው የመሩት ።
ደርግ ደግሞ እንመልከት ድርግም መንጌ ብቻውን አልገዛም ለዚህ ነው ደርግ የተባለው የሚኒስተሮችና የባለስልጣኖች ጥርቅም ነው የገዛው ።
ወያኔም በአቅሙ ወያኔዎች አሉ የሱም ተለጣፊዎችም አርገው ነው የመሩት ።።። ይህንን በደንብ መረዳት አለብን ስብሀት በደንብ አርጎ ይበላል ለአቦ ፀሐዬም ያካፍላል እንዲሁ ሁሉም ውያኔ ተክፋፍለው ድርሻቸው ይበላሉ ። ለዚህ ነው ከ፶ አመት በላይ አብረው የዘለቁት
ደግሞ የቅንጅትን ፓርቲ እንመልከት አንዱ የስልጣን ቁንጮ ላይ ተቀምጦ ብቻውን ለመብላት ይፈልጋል ለዚህ ነው ፍርክሽክሹ የሚወጣው በጠቅላላ የአማራ ፓርቲ የሚጠቁት ብቻዬን ልብላ ስለሚሉ ነው። ስማያዊ ፓርቲም መስራቻቸውን አባረው ቁጭ ያሉት መስራቻቸውን ገንዘብ በላ ብለው ነው ያባረሩት ግን ፓርቲው ራሱ ፈራርሶ ቁጭ ብለዋል እሱን ካስወጡት በኋላ ፓርቲው ቢያድግ ኖሮ አንድ ነገር ነው ግን ፓርቲው ከስሞዋል
አሁን ይህ ከላይ የምለው ነገር ከገባን የውላይታና ይደቡብ ጥያቄ በድንብ ከገባን ልንፈታው እንችላለን
ደቡብ ውስጥ ከአምሳ በላይ ጎሳዎች አሉ ሁሉም እራሱን መቻል ይፈልጋል ምክን ያቱም በሌላው መጮቆን ስለማይፈልግ።። ስለዚህ መፍት ሄው ቀላል ነው።
እንበል አምሳ ጎሳዎች አሉት እንበል ባጀቱ መቶ ብር ነው እንበል
እያንዳንዱ ጎሳ ሁለት ሁለት ብር ከደረስው ምኑን ነው የሚጣላው ሁሉም ድርሻውን አግኝተዋልና ። ምርጯም ከመጣ ሁሉም ሁለት ድምፅ አለው ማለት ነው።
እንበል ይህ ፈደረሽን አደገና አራት መቶ ብር አገኘ እንበል
በመጀመሪያ እያንዳንዱ ጎሳ አንዳንድ ብር ያገኛል ሶስት መቶ አምሳ ብር ይቀራል እንግዲህ አቅ የሚሆነው ይህንን የቀረውን ገንዘብ በህዝብ ብዛት ማከፋፈል ነው ለምሳሌ አንድ ብር ጭማሪ መቶ ሺህ ህዝብ ያለው ከተባለ። አንድ ሚሊዬን ያለው ሕዝብ ደግሞ አስር ብር የቀበላል ማለት ነው። ስለዚህ ውጪው አንድ ነው ማለት ነው ለምሳሌ አንተ አንድ ልጅ ቢኖርህ አንድ ብር ደሞዥ ቢሆን አንድ ልጅህን መቀለብ አያቅት ህም ግን አስር ልጆች ካሉህ አስር ብር ይስጥሀል ። ለአስር ሲካፈል ተመልስ ለያንዳንዱ ልጆች ህ አንድ ብር ነው ዶሞዥህ ማለት ነው። እንዲህ አርጎ የደቡብን ባጀት ከፋፍሎ ለያንዳንዱ ክልል ከተስጠ ሁሉም ክልሎች በስላም ተስማምተው ይሆሩ ነበር።
ለምሳሌ ወላይታን እና ጉራጌን እንመልከት
ወላይታ መቶ ሺህ ሕዝብ አለው እንበል መቶ ሚልዬን ብር ቢስጠው
ጉራጌ ደግሞ አንድ ሚሊዬን ሕዝብ አለው አንድ ቢሊዬን ብር ቢስጠው ምኑ ነው የሁለት ልዩነት ሁሉም ግለስቦች አንዳንድ ሺህ ብር ነው ያገኙት ። ስለዚህ ምንም የባጀት አድሎ አልተደረገም ይህ ከሆነ ጭቅጭቁ ቀርቶ በስላም ይሆሩ ነበር።
ስልጣንም እንዲሁ በአግባቡ ቢከፋፈል ምንም ቅሬታ አይኖርም ነበር።
ማንኛውም ስርዓት በፈደራል ስርዓት ነው የሚመራው ለምስሌ የንጉስ ጃኑሆይ አገዛዝን እንመልከት።
ንጉስ አለ ። ብዙ ሰው የሚመስለው ፈላጭ ቆራጩ ጃኑሆይ የመስላቸዋል ። ያም ልክ ነው ግን በስሩ ብዙ ሚኒስትሮች ልዕሎችና መስፍኖች አሉ ጃኒሆይ ምንም ብቻቸውን አልገዙም ከልዕላዊ ቤተስቦቻቸውና ሚኒስተሮች ጋራ ነው የመሩት ።
ደርግ ደግሞ እንመልከት ድርግም መንጌ ብቻውን አልገዛም ለዚህ ነው ደርግ የተባለው የሚኒስተሮችና የባለስልጣኖች ጥርቅም ነው የገዛው ።
ወያኔም በአቅሙ ወያኔዎች አሉ የሱም ተለጣፊዎችም አርገው ነው የመሩት ።።። ይህንን በደንብ መረዳት አለብን ስብሀት በደንብ አርጎ ይበላል ለአቦ ፀሐዬም ያካፍላል እንዲሁ ሁሉም ውያኔ ተክፋፍለው ድርሻቸው ይበላሉ ። ለዚህ ነው ከ፶ አመት በላይ አብረው የዘለቁት
ደግሞ የቅንጅትን ፓርቲ እንመልከት አንዱ የስልጣን ቁንጮ ላይ ተቀምጦ ብቻውን ለመብላት ይፈልጋል ለዚህ ነው ፍርክሽክሹ የሚወጣው በጠቅላላ የአማራ ፓርቲ የሚጠቁት ብቻዬን ልብላ ስለሚሉ ነው። ስማያዊ ፓርቲም መስራቻቸውን አባረው ቁጭ ያሉት መስራቻቸውን ገንዘብ በላ ብለው ነው ያባረሩት ግን ፓርቲው ራሱ ፈራርሶ ቁጭ ብለዋል እሱን ካስወጡት በኋላ ፓርቲው ቢያድግ ኖሮ አንድ ነገር ነው ግን ፓርቲው ከስሞዋል
አሁን ይህ ከላይ የምለው ነገር ከገባን የውላይታና ይደቡብ ጥያቄ በድንብ ከገባን ልንፈታው እንችላለን
ደቡብ ውስጥ ከአምሳ በላይ ጎሳዎች አሉ ሁሉም እራሱን መቻል ይፈልጋል ምክን ያቱም በሌላው መጮቆን ስለማይፈልግ።። ስለዚህ መፍት ሄው ቀላል ነው።
እንበል አምሳ ጎሳዎች አሉት እንበል ባጀቱ መቶ ብር ነው እንበል
እያንዳንዱ ጎሳ ሁለት ሁለት ብር ከደረስው ምኑን ነው የሚጣላው ሁሉም ድርሻውን አግኝተዋልና ። ምርጯም ከመጣ ሁሉም ሁለት ድምፅ አለው ማለት ነው።
እንበል ይህ ፈደረሽን አደገና አራት መቶ ብር አገኘ እንበል
በመጀመሪያ እያንዳንዱ ጎሳ አንዳንድ ብር ያገኛል ሶስት መቶ አምሳ ብር ይቀራል እንግዲህ አቅ የሚሆነው ይህንን የቀረውን ገንዘብ በህዝብ ብዛት ማከፋፈል ነው ለምሳሌ አንድ ብር ጭማሪ መቶ ሺህ ህዝብ ያለው ከተባለ። አንድ ሚሊዬን ያለው ሕዝብ ደግሞ አስር ብር የቀበላል ማለት ነው። ስለዚህ ውጪው አንድ ነው ማለት ነው ለምሳሌ አንተ አንድ ልጅ ቢኖርህ አንድ ብር ደሞዥ ቢሆን አንድ ልጅህን መቀለብ አያቅት ህም ግን አስር ልጆች ካሉህ አስር ብር ይስጥሀል ። ለአስር ሲካፈል ተመልስ ለያንዳንዱ ልጆች ህ አንድ ብር ነው ዶሞዥህ ማለት ነው። እንዲህ አርጎ የደቡብን ባጀት ከፋፍሎ ለያንዳንዱ ክልል ከተስጠ ሁሉም ክልሎች በስላም ተስማምተው ይሆሩ ነበር።
ለምሳሌ ወላይታን እና ጉራጌን እንመልከት
ወላይታ መቶ ሺህ ሕዝብ አለው እንበል መቶ ሚልዬን ብር ቢስጠው
ጉራጌ ደግሞ አንድ ሚሊዬን ሕዝብ አለው አንድ ቢሊዬን ብር ቢስጠው ምኑ ነው የሁለት ልዩነት ሁሉም ግለስቦች አንዳንድ ሺህ ብር ነው ያገኙት ። ስለዚህ ምንም የባጀት አድሎ አልተደረገም ይህ ከሆነ ጭቅጭቁ ቀርቶ በስላም ይሆሩ ነበር።
ስልጣንም እንዲሁ በአግባቡ ቢከፋፈል ምንም ቅሬታ አይኖርም ነበር።