ኤርሚያስ ለገሠ / ታዋቂው ምሁር (ድንቄም ምሁር) ስለ ኢትዮጵያ በበጀት አመዳደብ ምርምሩ (ጥናቱ) ላይ ተመስርቶ ፈዴራሊዝሙ ፌክ መሆኑን አረጋገጠ::ሳቁበት!
Posted: 12 Jun 2020, 12:50
ኤርሚያስ ለገሠ / ታዋቂው ምሁር (ድንቄም ምሁር) ስለ ኢትዮጵያ በበጀት አመዳደብ ምርምሩ (ጥናቱ) ላይ ተመስርቶ ፈዴራሊዝሙ ፌክ መሆኑን አረጋገጠ:: ሳቁበት!
ደካማው ኤርሚያስ አፉን የከፈተበትን የበጀት ጉዳይና ከዚያ በመነጨ የኢት ፌደራሊዝም ፌክ ነው በማለት ማንም ጨቅላ የማያደርገውን ትንተና ሰጠ፡፡ ፈዴራል መሬት የለው፣ ሕዝብ የለው፣ ገንዘብ ከየት አመጣና ሰጪ ሆነ? ከክልሎች ስምምነት በመነጨ ብቻ ሀብት ያገኛል፤ ያንን ግን መልሶ ያከፋፍላል፡፡ ይህም ስምምነት ስለአለ ብቻ እንጂ ማንም ክልል አይ ካለ፣ ያ ቀሪ ነው፡፡ ደደብ ኤርሚያስ፡፡
እዚያው እኮ ሀብታሙ ይመልስለታል፡፡
እውነትም ደካማ፡፡ በሀብታሙ ገለጻም አልገባውም፡፡ ያሳዝናል ይህ ነው ሚ/ር ሁኖ ያገለገል የነበረው፡፡
ደካማው ኤርሚያስ አፉን የከፈተበትን የበጀት ጉዳይና ከዚያ በመነጨ የኢት ፌደራሊዝም ፌክ ነው በማለት ማንም ጨቅላ የማያደርገውን ትንተና ሰጠ፡፡ ፈዴራል መሬት የለው፣ ሕዝብ የለው፣ ገንዘብ ከየት አመጣና ሰጪ ሆነ? ከክልሎች ስምምነት በመነጨ ብቻ ሀብት ያገኛል፤ ያንን ግን መልሶ ያከፋፍላል፡፡ ይህም ስምምነት ስለአለ ብቻ እንጂ ማንም ክልል አይ ካለ፣ ያ ቀሪ ነው፡፡ ደደብ ኤርሚያስ፡፡
እዚያው እኮ ሀብታሙ ይመልስለታል፡፡
እውነትም ደካማ፡፡ በሀብታሙ ገለጻም አልገባውም፡፡ ያሳዝናል ይህ ነው ሚ/ር ሁኖ ያገለገል የነበረው፡፡