Page 1 of 1
BREAKING NEWS አቶ መንሱር ዘኢሊባቡር ፱ኛው(የእስላሙ እህተ ማሪያም) ከአስራ አምስት አመት በኋላ ዶክተር አብይን የምተካው ዘጠነኛው እኔ ነኝ ይላሉ
Posted: 12 Jun 2020, 10:58
by clear12

ይቺ አገር

ወደፊት እገዛሻለሁ የሚሉ ቅዠታም መሃይማኖች ማምረቻ ሆና ቀረች

አቶ መንሱር ዘኢሊባቡር Big dream "ለሰላሳ ሺ ሰው ሲያበል ከመካከላቸው አንድ ጻድቅ ሊኖር ስለሚችል እሱ ሲጸልይለት ፕሬዘዳት እንዲሆን ይሳካለታል::"

However big the fool, there is always a bigger fool to admire him.....Nicolas Boileau-Despreaux
Re: BREAKING NEWS አቶ መንሱር ዘኢሊባቡር ፱ኛው(የእስላሙ እህተ ማሪያም) ከአስራ አምስት አመት በኋላ ዶክተር አብይን የምተካው ዘጠነኛው እኔ ነኝ ይላሉ
Posted: 12 Jun 2020, 11:11
by eden
The disturbing thing is not what he believes but why Abiy met him three times