Page 1 of 1

የኢትዮዽ የሴቶች ንቅናቄ ለምን ህፃናት ለ ግ ሰዶም ሲጠቁ ለምን ኣይጮሁም ኣረጋውያንን፣ ኣባቶችን የማጥፋት ዘዴ

Posted: 11 Jun 2020, 22:07
by tlel
ኢሉሚናቲ በሃሰት የኢትዮዺያ ሴቶች ንቅናቄ ውንዶችን ኣባቶችን ለማስጠቃት፣ ለግብጽ በጎን የሚሰሩ ሴቶች፥ ብለኔ፣ መአዛ ኣሸናፊ፣ ኣክራሪ ሴቶች፣ ስ ህን ወዘተ ከውጭ ኣገር መተው ወንዶችን በሃሰት በጅምላ የውጭ ኣላማን ኢትዮዺያ ላይ እየተንቀሳቀሱ ነው፣ ከልክ ባለፈ። የኢትዮዺያ ወንድሞቻችንን ከመክሰስ እነዚህ የሴት ንቅናቄ ኣባላት ህፃናት ሲጠቁ በግብረ ሰዶማውያን ዝም ብለዋል። ለምን፧

እነዚህ ሴቶች ይኸው ትምረናል በለው የኢትዮዺያን ውንድሞቻችንን ከውጭ ኣገር በመሰማጠር እያጠቁ ነው። እነዚህ ከኤርትራ ትግራይ ቅልቅል ወይም ኢትዮዺያዊም ቢሆኑ ኢትዮዺያን በጅ ኣዙር እያጠቁ ነው።

ይሚገርመኝ ተምረናል የሚሉ የዘር፣ ነፃውጪዎች፣ ሴት ንቅናቄዎች ህዝብን ተገዝተው ለማጥቃት የመጡ ናቸው። የውሸት ጭቆናን፣ ቅኝ ገዚዎችን ኣምጥቶ ለማስፈር የሚድረግ ድንቁርና እንጂ እውቀት ኣይባልም።

ኢትዮዺያ ላይ በተለያየ ዘዴ ኢሉምናቲ ገብቶ እያጠቃ ነው።

እነዚህ ሴቶች፣ ኣውቅሸ ኣወቅሸ ብላ መፅሃፍ ኣጠበች እንደሚባለው፤ በወያኔም ጊዜ ጥሩ ቦታ ላይ ነበሩ ስለ ህዋሃትም ምንም መቃወም የላቸውም ተምችቷቸው እስከኖሩ ድረስ። ለብዙ ኣመታት ኣገር እንዳይጠብቅ ወደ ሴትነት የኢትዮዺያ የጀግኖች ልጆችንና ልጅ ልጆችንን ወያኔ ግብረ ሰዶማዊ በጥቃት ሲያደርግ ኣልተሰማቸውም። እውነት ኣባት የላቸውም ወይስ ህዋሃትን ግብፅን ለመርዳት የኢትዮዺያን ወንዶችን የማጥቃት በተለያየ ዘዴ ነው።

Re: የኢትዮዽ የሴቶች ንቅናቄ ለምን ህፃናት ለ ግ ሰዶም ሲጠቁ ለምን ኣይጮሁም ኣረጋውያንን፣ ኣባቶችን የማጥፋት ዘዴ

Posted: 11 Jun 2020, 22:32
by tlel
ኮሮናን ግዜ በመጠቀም፣ የሴቶች ንቅናቄዎች፤ ክርስትናን ሆነ ሙስልም ኣባቶችን ቶሎ የማጥቃት ነው። ሌላው ደሞ ኮሮናን በመጠቀም፣ ትምህርት ሚኒስተር ውስጥ፣ የግብረ ሰዶም ትምህርት በጅ ኣዙር ሊሰጡ ስለ ሴቶች ትምህርት መሰጠት ኣለበት ብለው የኢትዮዽያን ህዝብ ግብረ ሰዶም ለማድረግ ኣክራሪ ሴቶች፣ ማንኛውን ግለሰብ የማጥቃት መጠበቅ እንጂ፣ ኣጀንዳው ግብረ ሰዶም ማስፋፋት ነው። ኣባቶች የህዝብ ጠባቂ ስልሆኑ፣ የኣባቶችን ኣንገት ለመስበር ነው። ሃዝብ ይህን ይወቅ!!

ህፃናትን ስለ ግብረሰዶም እንዲቀበሉ ነው። የኢትዮዺያን ሞራል ለምስበር፣ ቤተክርስትያንን ለመስበር ነው።

Re: የኢትዮዽ የሴቶች ንቅናቄ ለምን ህፃናት ለ ግ ሰዶም ሲጠቁ ለምን ኣይጮሁም ኣረጋውያንን፣ ኣባቶችን የማጥፋት ዘዴ

Posted: 11 Jun 2020, 22:37
by tlel
There are such people who are highly paid from outside to spread this, Ethiopia is being distracted by Egypt threat and tplf while domestically this agenda is being eliminated by extremist female fanatics too.