Page 1 of 1
የ4 ኪሎ ሌቦች አባይ ግድብን ሸጡት አለ ሰሞኑን ጌታቸው ረዳ!
Posted: 11 Jun 2020, 08:58
by Ejersa
ስለ ሌብነት ከህወሓት መንደር መስማት ያማል። በሞተ ወታደር ስም ደመወዝ የሚቀበሉ ህወሓቶች በሌብነት አርቲስት ናቸው። በአባይ ግድብ ያለውል በግዴታ በወር የሚሸጡት ሁለት ሚሊየን ኩንታል መሶቦ ሲሚንቶ አሁን የለም። ህወሓት ሜቴክ ደን ሲያስመነጥር ለአንድ ሰው ሶስት መቶ ብር የአበል ደረሰኝ ያዘጋጃሉ፣ የሚከፍሉት ሰማኒያ ብር ነበር። ለግድቡ ህዝቡ ፌስታል ሽጦ ማዋጣቱ ሲታሰብ ህወሓት ከሬሳ ኪስ ከመስረቅ የማይመለስ መሆኑን ያሳብቃል።
ታየ ደንድዓ

Re: የ4 ኪሎ ሌቦች አባይ ግድብን ሸጡት አለ ሰሞኑን ጌታቸው ረዳ!
Posted: 11 Jun 2020, 09:20
by Hameddibewoyane
Re: የ4 ኪሎ ሌቦች አባይ ግድብን ሸጡት አለ ሰሞኑን ጌታቸው ረዳ!
Posted: 11 Jun 2020, 13:37
by TGAA
Thank you Obo Taye Denda for exposing weyanne leeches.These shameless thieves acted as invading Marauder, we have been told weyanes didn't not fight for Ethiopia, by weyanne spy chief. So that help us to understand why weyanes do the things they do. Weyanne criminals deeds should be made public unless we want history to repeat it self.