Page 1 of 1

ይሰማል እዛ ሰፈር!!!!

Posted: 09 Jun 2020, 17:09
by Ejersa
የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ ለ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማትን ለመሻር የተደረገው ወከባ ሳይሳካ ቀረ

የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ የሆኑትን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ለመሸለም ያሳለፈው ውሳኔ ትክክለኛነት ላይ ዛሬም ፅኑ እምነት እንዳለው ገለፀ።

ኮሚቴው አንዳንድ አካላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የሰጠውን የኖቤል የሰላም ሽልማት “ለመሻር ዳግም እያጤነ ነው” ሲሉ ላናፈሱት ወሬ “ማረጋገጫዬን እሰጣለሁ በፊትም ሆነ አሁን ሽልማቱ መሰጠቱን ዳግም ለማጤን አላሰብኩም ወደፊትም ለማጤን ፍላጎት የለኝም” ብሏል።

ዛሬ በይፋ ባወጣው ደብዳቤ ይህ የኖቤል ሽልማት ኮሚቴ ሽልማት ከተበረከተ በኋላ መሻርን ፈፅሞ እንደማይፈቅድ አስታውቋል።

የኖቤል ሽልማት መሰጠት ከተጀመረ ከአሮፓውያኑ 1901 ጀምሮም የአንድም ተሸላሚ ሽልማት አለመሻሩንም ነው ያመለከተው።

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለሰላም እና ለዓለም አቀፍ ትብብር ላደረጉት ጥረት በተለይም ደግሞ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ለዓመታት የዘለቀው የድንበር የይገባኛል ውዝግብ በሰላም እንዲፈታ ተነሳሽነትን በመውሰዳቸው የ2019 የኖቤል የሰላም ተሸላሚ እንዳደረጋቸው ኮሚቴው መግለፁ የሚታወስ ነው።

ኮሚቴው በተለይም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ከኤርትራ ጋር ሰላም ለማምጣት ቃል መግባታቸውን በማስታወስ፥ የድንበር ኮሚሽን ውሳኔውን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በመቀበል ሀገራቱ አስመራ ላይ የሰላም ስምምነት እንዲፈራረሙ ማስቻላቸውን ነው ያነሳው።

በተጨማሪም ሁሉም ባለድርሻ አካለት በኢትዮጵያ፣ በምስራቅና በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ አካባቢ ሰላም እና እርቅ እንዲመጣ ላደረጉት አስተዋፀኦ እውቅና ለመስጠትም እንደ ተሸለሙ ኮሚቴው መግለፁ አይዘነጋም።

Re: ይሰማል እዛ ሰፈር!!!!

Posted: 09 Jun 2020, 19:22
by TGAA
Think about it. It is his countrymen who are lobbying Abiy's Noble peace prize to be revoked? Can you imagine how low that is? Too low. It is where they are comfortable to reside though, let them wallow where they are; what Abiy needs to do is soar high to bring Ethiopians of all stripes together to make theme actualize their untapped wisdom and energy. Michelle Obama has said it best when they go low, we go high. Go high Abiy.


Re: ይሰማል እዛ ሰፈር!!!!

Posted: 09 Jun 2020, 22:12
by Lakeshore
Agreed 100% TGAA

Re: ይሰማል እዛ ሰፈር!!!!

Posted: 09 Jun 2020, 23:24
by tlel
TGAA wrote:
09 Jun 2020, 19:22
Think about it. It is his countrymen who are lobbying Abiy's Noble peace prize to be revoked? Can you imagine how low that is? Too low. It is where they are comfortable to reside though, let them wallow where they are; what Abiy needs to do is soar high to bring Ethiopians of all stripes together to make theme actualize their untapped wisdom and energy. Michelle Obama has said it best when they go low, we go high. Go high Abiy.

Ethiopians should lobby Dr Tedros from WHO. Look, how these few anti Ethiopian element lobby against Dr aby and 90 million can't do that? Who is this Dr liya tplfites? Ethiopia these are agents and will cleanse Ethiopia with disease if the govt doesn't oust the people of Dr Tedros. Dr Tedros is in good position to do anything against Ethiopia the mass Ethiopia activism will protect Ethiopia against these people. Internationally and domestically. However, if this continue, millions of Ethiopians will die of corona and disease. I am sure they are black mailing Dr aby if he touches tplf they will spread the disease. He must be like Tanzanian president but now the cat is out of the bag, Tanzanian president might be targeted

Re: ይሰማል እዛ ሰፈር!!!!

Posted: 09 Jun 2020, 23:31
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
It wouldn't surprise me if the agame spent another $20 million dollars of the looted money on Image Tarnishers to discredit PM Abiy. Inferiority complex is a debilitating mental illness. :lol: :lol: :mrgreen: :mrgreen:

Re: ይሰማል እዛ ሰፈር!!!!

Posted: 10 Jun 2020, 09:02
by Hameddibewoyane
:lol: :lol: :lol: :lol:
( ͡° ͜ʖ ͡°) wrote:
09 Jun 2020, 23:31
It wouldn't surprise me if the agame spent another $20 million dollars of the looted money on Image Tarnishers to discredit PM Abiy. Inferiority complex is a debilitating mental illness. :lol: :lol: :mrgreen: :mrgreen:

Re: ይሰማል እዛ ሰፈር!!!!

Posted: 10 Jun 2020, 10:51
by Kuasmeda
:lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
09 Jun 2020, 17:09
የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ ለ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማትን ለመሻር የተደረገው ወከባ ሳይሳካ ቀረ

የኖርዌይ የኖቤል ኮሚቴ የ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት አሸናፊ የሆኑትን የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ለመሸለም ያሳለፈው ውሳኔ ትክክለኛነት ላይ ዛሬም ፅኑ እምነት እንዳለው ገለፀ።

ኮሚቴው አንዳንድ አካላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የሰጠውን የኖቤል የሰላም ሽልማት “ለመሻር ዳግም እያጤነ ነው” ሲሉ ላናፈሱት ወሬ “ማረጋገጫዬን እሰጣለሁ በፊትም ሆነ አሁን ሽልማቱ መሰጠቱን ዳግም ለማጤን አላሰብኩም ወደፊትም ለማጤን ፍላጎት የለኝም” ብሏል።

ዛሬ በይፋ ባወጣው ደብዳቤ ይህ የኖቤል ሽልማት ኮሚቴ ሽልማት ከተበረከተ በኋላ መሻርን ፈፅሞ እንደማይፈቅድ አስታውቋል።

የኖቤል ሽልማት መሰጠት ከተጀመረ ከአሮፓውያኑ 1901 ጀምሮም የአንድም ተሸላሚ ሽልማት አለመሻሩንም ነው ያመለከተው።

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ለሰላም እና ለዓለም አቀፍ ትብብር ላደረጉት ጥረት በተለይም ደግሞ በኢትዮጵያ እና በኤርትራ መካከል ለዓመታት የዘለቀው የድንበር የይገባኛል ውዝግብ በሰላም እንዲፈታ ተነሳሽነትን በመውሰዳቸው የ2019 የኖቤል የሰላም ተሸላሚ እንዳደረጋቸው ኮሚቴው መግለፁ የሚታወስ ነው።

ኮሚቴው በተለይም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላ ከኤርትራ ጋር ሰላም ለማምጣት ቃል መግባታቸውን በማስታወስ፥ የድንበር ኮሚሽን ውሳኔውን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በመቀበል ሀገራቱ አስመራ ላይ የሰላም ስምምነት እንዲፈራረሙ ማስቻላቸውን ነው ያነሳው።

በተጨማሪም ሁሉም ባለድርሻ አካለት በኢትዮጵያ፣ በምስራቅና በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ አካባቢ ሰላም እና እርቅ እንዲመጣ ላደረጉት አስተዋፀኦ እውቅና ለመስጠትም እንደ ተሸለሙ ኮሚቴው መግለፁ አይዘነጋም።