Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
abel qael
Senior Member
Posts: 10765
Joined: 07 May 2007, 03:21
Location: gumamistan

Famous Oromo miltary Analyst, he sounds like Meles Zenawi, he thinks Biltsigina is the sum of TPLF mistakes.

Post by abel qael » 04 Jun 2020, 08:27

Every word he utters is impeccable. Particularly this one made me smile: "Biltsignas are unable to be leaders even when they are no longer telalakis, old habits die hard, they are put as leaders but practically speaking they still operate as telalakis."

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: Famous Oromo miltary Analyst, he sounds like Meles Zenawi, he thinks Biltsigina is the sum of TPLF mistakes.

Post by AbebeB » 04 Jun 2020, 09:19

abel qael wrote:
04 Jun 2020, 08:27
Every word he utters is impeccable. Particularly this one made me smile: "Biltsignas are unable to be leaders even when they are no longer telalakis, old habits die hard, they are put as leaders but practically speaking they still operate as telalakis."

ወሎ፣ ወለጋና ትግራይ በአማራ መንግስት (ሀይለ ስላሴ፤ መንግስቱና አብይ / አብዮት ካሣዬ) መደብደቡ አዲስ ነውን?

በፍራት ሽንት ሲይዛቸው ብቻ ሚዲያ ላይ ብቅ በማለት አዛኝ መስለመውና ልክ እንደ አዲስ አድርገው ሊነግሩን ይሻሉ፡፡ አብይ አመድ እኮ ትላንት ሳይሆን ዛሬ ወለጋን በአውሮፕላን እየደበደበ ነው፡፡ በመሬትም ላይ ሲቪል ዜጋን ቤት አውጥቶ እየገደለ ነው፡፡

ይኅ የሀሰት መስህ መሰይ የውስጥ አርበኛ ለኦሮሞ እያለ ለአማራ ይሠራል፡፡ ኦሮሞ በእንደ እነዚህ ደደብ ሰዎች እታለልም፡፡
ለመታገል ከፈለግህ ሚዲያ ላይ ማቅራራት ወይም ትግል ልግባ ወይ እያልክ ጥያቄ ማሽጎድጉድ አይደለም፡፡

ጠመንጃ የያዘማ ጫካ እንጂ ሚዲ ውስጥ አያቅራራም፡፡

ከጠላትጋር ተሰልፎ የጠላትን ዓላማ የሚያሳካ ኦሮሞ ጠላት ነውና ሊገደል ይገባል፡፡ አማራ ገደለው ወይም የኦሮሞ ሠራዊት ገደለው አይደለም ጥያቄው፡፡ ወቦ ስራውን እየሠራ ነው፡፡

Post Reply