Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13012
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Breaking News: The war between Abiy Ahmed and Medical Doctos officially started

Post by Thomas H » 03 Jun 2020, 22:03

ETV,FANA,WALTA የ65 ዓመቷ ኢትዮጵያዊት ማርገዛቸውን ሳያውቁ ወንድ ልጅ ወለዱ:: የአዲስ አበባ ነዋሪዋ የ65 ዓመት ዕድሜ ባለጸጋ ወ/ሮ ስንዱ ሰውነት ይሄንን ተዐምር የሠሩበት ምክንያት ደግሞ የዓብይ አህመድን "መደመር" የተባለውን መፅሐፍ በአንድ ቀን አንብበው ስለጨረሱ ነው::




ዶክተሮች ደግሞ ምክንያቱ ሌላ ነው ይላሉ