Page 1 of 1

ዜና እረፍት!!!!

Posted: 23 May 2020, 06:25
by Hameddibewoyane
አቶ ህወሓት በትግራይ ማእከላይ ዞን በ 1967ዓ.ም ተወልደው እድሚያቸው ለትምህርት እንደደረሰ ደደቢት በተባለ ትምህርት ቤት ተምረው ለወግ ማርግ እንደደረሱ፣

አገር የመምራት እድሉን አግኝተው አገሪትዋ ደከመኝ ሰለቸኝ ታከተኝ ሳይሉ፣ በታማኝነት፣ በታታሪነት፣ በቀናነትን በእኩልነት የድሃ ህዝብ ልጆች እንደ ልጆቻቸው አይተው ተንከባክበው ያለምንም ማዳላት ማግለል ለወግ ማርግ ያድረሱ አባት ነበሩ፣

አቶ ህወሓት ባደረባቸው ድንገተኛ covid 2010 በተባለው ህመም ለሁለት አመት ሙሉ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ከዚህ የቅንጦት አለም በሞት ተለይትዋል፣

አቶ ህወሓት ባለ ትዳርና የ ሶስት(3) ልጆች አባት ነበሩ መፅናናት ለወዳጅ ዘምድዎን አቶ ልፍዓተይ እና ለልጆቻቸው እንመኛለን :cry: :cry: :cry:

Please wait, video is loading...

Re: ዜና እረፍት!!!!

Posted: 23 May 2020, 08:04
by Temt
:lol: :lol: :lol:
Hameddibewoyane wrote:
23 May 2020, 06:25
አቶ ህወሓት በትግራይ ማእከላይ ዞን በ 1967ዓ.ም ተወልደው እድሚያቸው ለትምህርት እንደደረሰ ደደቢት በተባለ ትምህርት ቤት ተምረው ለወግ ማርግ እንደደረሱ፣

አገር የመምራት እድሉን አግኝተው አገሪትዋ ደከመኝ ሰለቸኝ ታከተኝ ሳይሉ፣ በታማኝነት፣ በታታሪነት፣ በቀናነትን በእኩልነት የድሃ ህዝብ ልጆች እንደ ልጆቻቸው አይተው ተንከባክበው ያለምንም ማዳላት ማግለል ለወግ ማርግ ያድረሱ አባት ነበሩ፣

አቶ ህወሓት ባደረባቸው ድንገተኛ covid 2010 በተባለው ህመም ለሁለት አመት ሙሉ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ከዚህ የቅንጦት አለም በሞት ተለይትዋል፣

አቶ ህወሓት ባለ ትዳርና የ ሶስት(3) ልጆች አባት ነበሩ መፅናናት ለወዳጅ ዘምድዎን አቶ ልፍዓተይ እና ለልጆቻቸው እንመኛለን :cry: :cry: :cry:

Please wait, video is loading...

Re: ዜና እረፍት!!!!

Posted: 23 May 2020, 12:22
by kebena05
:lol: :lol: :lol:

Where do I send my condolence to Agame AssWash and Ayte Adgi? Those two Weyanians are the hardest hit with their beloved “father’s” death LOL
Hameddibewoyane wrote:
23 May 2020, 06:25
አቶ ህወሓት በትግራይ ማእከላይ ዞን በ 1967ዓ.ም ተወልደው እድሚያቸው ለትምህርት እንደደረሰ ደደቢት በተባለ ትምህርት ቤት ተምረው ለወግ ማርግ እንደደረሱ፣

አገር የመምራት እድሉን አግኝተው አገሪትዋ ደከመኝ ሰለቸኝ ታከተኝ ሳይሉ፣ በታማኝነት፣ በታታሪነት፣ በቀናነትን በእኩልነት የድሃ ህዝብ ልጆች እንደ ልጆቻቸው አይተው ተንከባክበው ያለምንም ማዳላት ማግለል ለወግ ማርግ ያድረሱ አባት ነበሩ፣

አቶ ህወሓት ባደረባቸው ድንገተኛ covid 2010 በተባለው ህመም ለሁለት አመት ሙሉ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ከዚህ የቅንጦት አለም በሞት ተለይትዋል፣

አቶ ህወሓት ባለ ትዳርና የ ሶስት(3) ልጆች አባት ነበሩ መፅናናት ለወዳጅ ዘምድዎን አቶ ልፍዓተይ እና ለልጆቻቸው እንመኛለን :cry: :cry: :cry:

Please wait, video is loading...