Page 1 of 1

The Garden of Evil

Posted: 21 May 2020, 12:35
by Digital Weyane
በመቀሌ የአስቸኳይ አዋጁ ተላልፋችኃል በሚል የከተማው ፖሊስ ወድያው አንድ ሰው መግደሉና በሱ ስበቡ በተፈጠረ ግርግርም ሌሎች ሁለት ወጣቶች በከባድ ቆስለው ህክምና እየተደረገላቸው መኖሩ ይታወሳል ። ከቆሰሉት መካከል ሁለተኛው ትላንት ህይወቱ ያለፈ ሲሆን ሶስተኛው ወጣት ደግሞ ዛሬ ሌሊት ህይወቱ አልፏል ።

Re: The Garden of Evil

Posted: 21 May 2020, 18:21
by Digital Weyane
"...በአምስት ሺህ ብር የወር ደመወዝ ሆቴል እየተቀለባችሁ፣ ዊስኪ እየተጎነጫችሁ (ምንጩን ፈጣሪ ይወቀው)፣ ዳቦ የራበውን የትግርይ ህዝብ ላንተ ቆሜልሃለሁ ማለት ዘበት ነው!!"
------------------------(ጠቅላይ ሚኒስተር አብይ አህመድ)


Whose side are you on? :roll: :roll:


Schools in Tigray

Re: The Garden of Evil

Posted: 21 May 2020, 23:54
by Afdeyu
I miss the funny DW (cowboys humera)