Page 1 of 1

ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን እባካችሁ ድረሱልን !!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!

Posted: 21 May 2020, 11:00
by Digital Weyane
በመቀሌ የአስቸኳይ አዋጁ ተላልፋችኃል በሚል የከተማው ፖሊስ ወድያው አንድ ሰው መግደሉና በሱ ስበቡ በተፈጠረ ግርግርም ሌሎች ሁለት ወጣቶች በከባድ ቆስለው ህክምና እየተደረገላቸው መኖሩ ይታወሳል ። ከቆሰሉት መካከል ሁለተኛው ትላንት ህይወቱ ያለፈ ሲሆን ሶስተኛው ወጣት ደግሞ ዛሬ ሌሊት ህይወቱ አልፏል ።

Re: ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን እባካችሁ ድረሱልን !!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!

Posted: 24 May 2020, 00:13
by Digital Weyane
Please help us! :cry: :cry: