
-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10128
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን እባካችሁ ድረሱልን !!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!
በመቀሌ የአስቸኳይ አዋጁ ተላልፋችኃል በሚል የከተማው ፖሊስ ወድያው አንድ ሰው መግደሉና በሱ ስበቡ በተፈጠረ ግርግርም ሌሎች ሁለት ወጣቶች በከባድ ቆስለው ህክምና እየተደረገላቸው መኖሩ ይታወሳል ። ከቆሰሉት መካከል ሁለተኛው ትላንት ህይወቱ ያለፈ ሲሆን ሶስተኛው ወጣት ደግሞ ዛሬ ሌሊት ህይወቱ አልፏል ።


-
Digital Weyane
- Senior Member
- Posts: 10128
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45