Page 1 of 1

"ፌዴራሊስት ሃይሎች" ብላ ከመላ ኢትዮጵያ ሰብስባ ብር ስታከፋፍላቸው የነበሩት ድርጅቶች ህወሓትን ከድቷታል!!!!

Posted: 15 May 2020, 04:47
by Hameddibewoyane
"ህወሓት ለስብሰባ መቐለ ጠርቶ ብር ይሰጠን ነበር"
እነ ኣየለ ጫሚሶ

"ፌዴራሊስት ሃይሎች" ብላ ከመላ ኢ/ያ ሰብስባ ብር ስታከፋፍላቸው የነበሩት ድርጅቶች ህወሓትን ከድቷታል። የቀሩት በትግራይ የሚገኙ የራስዋ ፓርቲዎች ብቻ ናቸው።

ዓረና በብር መከፋፈል ግዜ ኣልተጠራም ብቻ ሳይሆን ኣብራሃ ደስታና እኔ ዓምዶም ገብረስላሴ በደብረፅዮን ኣጃቢዎች ድብደባና እስር ደርሶን ነበር።

ህወሓት ገጢሙዋ ዘሎ መርገምያ ወላድስ ተለይቐተለ የዕነይኒይ ከም ዝበሃሎ እዩ።

ማን ነበር "ትብላው ብሬ" ብሎ የዘፈነው ሃሃሃ

የአረና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አምዶም ገብረስላሴ

Re: "ፌዴራሊስት ሃይሎች" ብላ ከመላ ኢትዮጵያ ሰብስባ ብር ስታከፋፍላቸው የነበሩት ድርጅቶች ህወሓትን ከድቷታል!!!!

Posted: 15 May 2020, 06:39
by Ejersa

Re: "ፌዴራሊስት ሃይሎች" ብላ ከመላ ኢትዮጵያ ሰብስባ ብር ስታከፋፍላቸው የነበሩት ድርጅቶች ህወሓትን ከድቷታል!!!!

Posted: 15 May 2020, 06:54
by free-tembien
:lol: listen what last person said starting from 4:51 :lol:


Re: "ፌዴራሊስት ሃይሎች" ብላ ከመላ ኢትዮጵያ ሰብስባ ብር ስታከፋፍላቸው የነበሩት ድርጅቶች ህወሓትን ከድቷታል!!!!

Posted: 15 May 2020, 21:28
by sun
Hameddibewoyane wrote:
15 May 2020, 04:47
"ህወሓት ለስብሰባ መቐለ ጠርቶ ብር ይሰጠን ነበር"
እነ ኣየለ ጫሚሶ

"ፌዴራሊስት ሃይሎች" ብላ ከመላ ኢ/ያ ሰብስባ ብር ስታከፋፍላቸው የነበሩት ድርጅቶች ህወሓትን ከድቷታል። የቀሩት በትግራይ የሚገኙ የራስዋ ፓርቲዎች ብቻ ናቸው።

ዓረና በብር መከፋፈል ግዜ ኣልተጠራም ብቻ ሳይሆን ኣብራሃ ደስታና እኔ ዓምዶም ገብረስላሴ በደብረፅዮን ኣጃቢዎች ድብደባና እስር ደርሶን ነበር።

ህወሓት ገጢሙዋ ዘሎ መርገምያ ወላድስ ተለይቐተለ የዕነይኒይ ከም ዝበሃሎ እዩ።

ማን ነበር "ትብላው ብሬ" ብሎ የዘፈነው ሃሃሃ

የአረና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አምዶም ገብረስላሴ
This means that fooling and treason is on the rise as if all of the past treasons are not enough.

"People have discovered that they can fool the devil; but yet they can't fool their neighbors." ~Francis Bacon :P