"ህወሓት ለስብሰባ መቐለ ጠርቶ ብር ይሰጠን ነበር"
እነ ኣየለ ጫሚሶ
"ፌዴራሊስት ሃይሎች" ብላ ከመላ ኢ/ያ ሰብስባ ብር ስታከፋፍላቸው የነበሩት ድርጅቶች ህወሓትን ከድቷታል። የቀሩት በትግራይ የሚገኙ የራስዋ ፓርቲዎች ብቻ ናቸው።
ዓረና በብር መከፋፈል ግዜ ኣልተጠራም ብቻ ሳይሆን ኣብራሃ ደስታና እኔ ዓምዶም ገብረስላሴ በደብረፅዮን ኣጃቢዎች ድብደባና እስር ደርሶን ነበር።
ህወሓት ገጢሙዋ ዘሎ መርገምያ ወላድስ ተለይቐተለ የዕነይኒይ ከም ዝበሃሎ እዩ።
ማን ነበር "ትብላው ብሬ" ብሎ የዘፈነው ሃሃሃ
የአረና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አምዶም ገብረስላሴ
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
-
free-tembien
- Member
- Posts: 1702
- Joined: 02 Jul 2015, 20:56
Re: "ፌዴራሊስት ሃይሎች" ብላ ከመላ ኢትዮጵያ ሰብስባ ብር ስታከፋፍላቸው የነበሩት ድርጅቶች ህወሓትን ከድቷታል!!!!
Re: "ፌዴራሊስት ሃይሎች" ብላ ከመላ ኢትዮጵያ ሰብስባ ብር ስታከፋፍላቸው የነበሩት ድርጅቶች ህወሓትን ከድቷታል!!!!
This means that fooling and treason is on the rise as if all of the past treasons are not enough.Hameddibewoyane wrote: ↑15 May 2020, 04:47"ህወሓት ለስብሰባ መቐለ ጠርቶ ብር ይሰጠን ነበር"
እነ ኣየለ ጫሚሶ
"ፌዴራሊስት ሃይሎች" ብላ ከመላ ኢ/ያ ሰብስባ ብር ስታከፋፍላቸው የነበሩት ድርጅቶች ህወሓትን ከድቷታል። የቀሩት በትግራይ የሚገኙ የራስዋ ፓርቲዎች ብቻ ናቸው።
ዓረና በብር መከፋፈል ግዜ ኣልተጠራም ብቻ ሳይሆን ኣብራሃ ደስታና እኔ ዓምዶም ገብረስላሴ በደብረፅዮን ኣጃቢዎች ድብደባና እስር ደርሶን ነበር።
ህወሓት ገጢሙዋ ዘሎ መርገምያ ወላድስ ተለይቐተለ የዕነይኒይ ከም ዝበሃሎ እዩ።
ማን ነበር "ትብላው ብሬ" ብሎ የዘፈነው ሃሃሃ
የአረና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አምዶም ገብረስላሴ
"People have discovered that they can fool the devil; but yet they can't fool their neighbors." ~Francis Bacon
