Page 1 of 1

ይህን ያውቁ ኖሯል?

Posted: 14 May 2020, 10:25
by Hameddibewoyane
ጫማ እየጠረገ በሊስትሮ ስራ የሚተዳደር ምንም የማያውቅ ልጅ የስየ አብርሃ ጫማ ለምን ጠረክ ተብሎ በስየ ምክንያት በህወሓት ድህነት የተንገላታና የተደበደበ የተሰቃየ ልጅ እንዳለ ታውቃለቹ :cry: :cry:

ዝም እንዳንል እኮ ስዬ አብርሃ በቁስላችን ላይ ጨው እየነሰነሰ ዝም አላስብልም አለን ኣዎ ከባድ ነው ጨው በቁስል ተጨምሮ :oops: :oops: :oops:

አክቲቪስት ሚኪ ተስፋዬ