ህወሓት በ30 አመት ለትግራይ ከሰራችው ስራ ዶ/ር ዐቢይ በሁለት አመት የሰራው ስራ ይበልጣል!!!!
Posted: 14 May 2020, 08:45
እውነታው ይህ ነው! ህወሓት በ30 አመት ለትግራይ ከሰራችው ስራ ዶ/ር ዐቢይ በሁለት አመት የሰራው ስራ ይበልጣል!!ለምሳሌ
የገረብ ግባ የመቐለ የንፁህ ውሃ መጠጥ ፕሮጀክት በ9 ቢልዮን ብር
የምእራብ ትግራይ የካዛ መስኖ ፕሮጀክት በ1.7 ቢልዮን ብር
የውቅሮ -- ኣፅቢ አስፋልት ፕሮጀክት
የዛላንበሳ-- ማርዋ በ935 ሚልዮን መንገድ ፕሮጀክት
የማይጨው--- መኾኒ የአስፋልት ፕሮጀክት




