Page 1 of 1

The idiot ልደቱ ቀባጣሪ አያሌው 3000 በላይ የቅንጂት ደጋፊዎችን በጠራራ ፀሐይ የረሸነውን የገድለበትን ደብረጽዬን

Posted: 06 May 2020, 18:42
by Fed_Up
ወይ እምዬ ኢትዬጵያ ... ስንቱ እንክርዳድ ወለድሽ:: :oops: ማፈሪያ የሙት (የወያኔ) አሽከር:: የአማራ ሆዳም


Re: The idiot ልደቱ ቀባጣሪ አያሌው 3000 በላይ የቅንጂት ደጋፊዎችን በጠራራ ፀሐይ የረሸነውን የገድለበትን ደብረጽዬን

Posted: 06 May 2020, 19:17
by Ibidda
wow! okay. i kind of see he's point but, olf or other opposition parties were supported by shabia as well. i don't see him having a problem working with them regarding their shady past. plus TPLF is the number one enemy of Ethiopia, going mekele will make him a target as well. overall, the idea of sharing power isn't too bad, and i support that idea.

Re: The idiot ልደቱ ቀባጣሪ አያሌው 3000 በላይ የቅንጂት ደጋፊዎችን በጠራራ ፀሐይ የረሸነውን የገድለበትን ደብረጽዬን

Posted: 06 May 2020, 19:43
by Horus
አንድ ሰው፣ አንድ እንሰሳ አንድ ቦታ ላይ ሳይቆም ምንም ነገር ለማየት፣ በምንም ነገር ላይ አመለካከት ሊኖረው አይችልም ። ይህ አቋም ይባላል። ልደቱ ክደቱ መቆሚያው ራሱ ነው ። በራሱ ላይ ቆሞ ሚያየው ራሱን ነው ። ይህ እንግዲህ ቢያንስ ቢያንስ ፍጹም አድር ባይ፣ ጠንከር ሲል ናርሲሲት ፣ ሲከፋ ሳይኮቲት ይባላል። መቆሚያቸው የተቃወሰ ስዎች የሚያዩት የራሳቸው ድራማና ምናብ ነው። ልደቱ ቀስ በቀስ ክሬዚ እየሆነ ነው ። የሱ ባህሪ የስልጣን ፍላጎት ብቻ አይመስለኝም፣ በእውነትም ያይምሮ ችግር፣ የሪያሊቲዎች መዘበራረቅ እየደረሰበት ነው። ከዚህ ቀደም እኔ በአድዋ አልኮራም ብሎ ታዳሚውን አምሶ ሌሎች የሱን ኮግኒቲቭ ቀውስ አስተካከሉለት ። The man is suffering from cognitive decline, failing ability to make judgment and inability to hold sensible perspective. He might well be going through some sort of neurological issue.