BREAKING NEWS የሳውዲ አረቢያ መንግስትና እህተ ማሪያም
Posted: 30 Apr 2020, 04:00
ይቺ ሴት መካ መዲና ድረስ ምንም የማያውቁ የዋህ ተከታዮቿን እየላከች ሙስሊም ወገኖችን በእምነታቸው በመፈታተን በሳውዲ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ለአደጋ እንደጣለች ማየት ይቻላል ፥፥ ሴትየዋ ይህንን መጥፎ ትርጉመ ቢስ ስራዋን እንደጀብዱ የምታወራው ሲሆን ራሷ ስታ (Narcissistic personality disorder ) ሌላውን ተከታዮች በማሳት ወደፊት ከዚህ የበለጠ ነገር በማሪያም ትዕዛዝ (hearing attaching spirit voices)አደርጋለሁ በማለት ተኩራርታ ስታወራ ለሚያያት በግዜው ሃይ ባይ ካላገኝች የሚቃወሟትን ሰዎች ከማስገድል እንደማትመለስ ያሳያል