Page 1 of 1

BREAKING NEWS በአዲስ አበባ የሚገኘው የWHO ቢሮ ከኮሮና ቀጥሎ ኢትዮጵያ ላይ ከፍተኛ ችግር እንደሚመጣ አሳወቀ

Posted: 29 Apr 2020, 04:00
by clear12
የኢትዮጲያ ህዝብ ምን ፈረደበት? :lol: Management by fear :lol: ዳንሳ ከመሬት ተነስቶ እሱ ቁርጥ እየበላ ህዝቡን በኮሮና ምክንያት እንጨት ትበላለህ ሲል! ሌላኛው ድንጋይ ራስ ደግሞ በእሳት ዝናብ ትቃጠላላችሁ :ስጋችሁ ይጨሳል :አንድ ትልቅ የመንግስት ባለስልጣን ይሞታል ይለናል :idea: :?: :shock: