Page 1 of 1

የባህር በር ባለቤት መሆን የምንችልበት መንገድ ከኤርትራ መንግሥት ጋር በመስማማት ከባይሉል ኤርትራ እስከ ቡሬ ኢትዮጵያ የሚደርስ ቦይ መቆፈር ነው፡፡

Posted: 27 Apr 2020, 04:18
by MINILIK SALSAWI
ሙሉቀን ተስፋው

የኢትዮጵያ ከቀይ ባህር የምትርቀው 50 ኪሎ ሜትር ያክል ነው፡፡ ለእኛ ቅርብ የሆነው የቀይ ባህር ክፍል በይሉል (Beylul) ይባላል፡፡ በይሉል ከአሰብ ወደብ ወደ ሰሜን በኩል የሚገኝ የቀይ ባህር ዳርቻ ነው፡፡ በኢትዮጵያ በኩል ለቀይ ባህር ቅርብ የሆነው ቦታ በአፋር ክልል የቡሬ መንደር ነች፡፡ ይህ ርቀት ከመስቀል አደባባይ እስከ ደብረ ዘይት ድረስ ካለው የሚርቅ አይደለም፡፡ ሆኖም በቅርብ ርቀት ካለው ባህር ለመርከብ ማቆሚያ የሚሆን ወደብ የለንም፡፡ ሆኖም አሰብን የግድ መመለስ ወይም ከኤርትራ ጋር መዋሀድ ወዘተ ከሚለው ሀሳብ ውጭ የባህር በር ባለቤት መሆን የምንችልበት መንገድ አለ፡፡
ይኼውም ከኤርትራ መንግሥት ጋር በመስማማት ከባይሉል ኤርትራ እስከ ቡሬ ኢትዮጵያ የሚደርስ ቦይ መቆፈር ነው፡፡ ይህ የ50 ኪሎ ሜትር ቁፋሮና ግድብ አገራችን በዓመት ለወደብ ኪራይ ከምትከፍለው ባነሰ ወጭ የማለቅ እድል አለው፡፡

Read Full Article : https://mereja.com/amharic/v2/260636




Re: የባህር በር ባለቤት መሆን የምንችልበት መንገድ ከኤርትራ መንግሥት ጋር በመስማማት ከባይሉል ኤርትራ እስከ ቡሬ ኢትዮጵያ የሚደርስ ቦይ መቆፈር ነው፡፡

Posted: 27 Apr 2020, 04:44
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
No one has prevented you from using our Eritrean port of Assab. The cure for your intellectually landlocked mentality cannot be found by digging canals, but rather by digging deep into your brain to see if there's adequate space for you to grow and develop into maturity, which is vital for reaching the civilization enjoyed by other landlocked nations.

Re: የባህር በር ባለቤት መሆን የምንችልበት መንገድ ከኤርትራ መንግሥት ጋር በመስማማት ከባይሉል ኤርትራ እስከ ቡሬ ኢትዮጵያ የሚደርስ ቦይ መቆፈር ነው፡፡

Posted: 27 Apr 2020, 05:41
by EthioRedSea
No this is destroying the area and giving new geography. According to the Wuchale Treaty, south Mereb should be under Ethiopia or Tigray. Eritrea should give back south Mereb including Asseb to Tigray.

Re: የባህር በር ባለቤት መሆን የምንችልበት መንገድ ከኤርትራ መንግሥት ጋር በመስማማት ከባይሉል ኤርትራ እስከ ቡሬ ኢትዮጵያ የሚደርስ ቦይ መቆፈር ነው፡፡

Posted: 28 Jun 2020, 16:20
by eden
What’s the credential of the author? I think, the topic requires deep geological knowledge, not just geography, politics and sociology economic relationships

Re: የባህር በር ባለቤት መሆን የምንችልበት መንገድ ከኤርትራ መንግሥት ጋር በመስማማት ከባይሉል ኤርትራ እስከ ቡሬ ኢትዮጵያ የሚደርስ ቦይ መቆፈር ነው፡፡

Posted: 28 Jun 2020, 17:36
by Abere
መሬት ላይ ያለሰው አለ ዘፋኙ። መጀመሪያ እኮ አገራችንን የራባት ፍቅር ነው። ፍቅር ካለ ምን ተጨማሪ ወጭ ያስፈልጋል መሬት ቁፈራ። ቀጥታ መጠቀም ይቻላል። በመሠረቱ የከርሰ-ምድር ጥናት ትምብያ እኮ ያረጋገጠው ጉዳይ ከፊል የአፋር ምሥራቅ ኢትዮጵያ እና ኤርትራ ወይም እንዴ ማዳጋሳካር ተቆርጠው ቀይባህር ማዶ ይሄዳሉ አልያም ይሰምጣሉ ይላል። ተጨማሪ የጂኦሎጂካል ጫና ከመፍጠር ለምታልፍ ዓለም አብሮ መኖር ነው በሰላም። መቼም ድሃ ዐመል የለውም ከአሥመራ በኩልም እንዴ ትልቅ ነገር ይታያል። አሁንም ዘፋኙ እንዳለው።
ውሃ ቀለብ ሆኖ ካሳደረ በሬ፣
ዐባይና ጥና አሉ በሀገሬ። ይኸም የተዛባ አመለካከት ነው። በኢትዮጵያም በኩልም መጀመሪያ ሰላም ከውሃ በላይ ተጠምታለች። ሰላም ሲመጣ መልካሙ ሁሉ ይመጣል። ለሠላም የተዘረጋ እጅ መልካም ነገርን ይዘግናል። ኢትዮጵያ የምትለመን አገር እንጅ የምትለምን አይደለችም። መሃሏ ገነት ነው።