ALERTING NEWS እስክንድር ነጋ ሳያውቅ አዲስ አበባ ኮንዶሚኒየም ቤቶች በሞባይል መታደል ጀምረዋል
Posted: 26 Apr 2020, 13:59
አገሪቱ በእነዚህ ነብይ ነን ባይ ቂሎች ፍሬን እንደሌለው መኪና የዽንጋይ ዘመንን (stone age
) ጥሳ ወደ ጅንጀሮነት ክፍለ ዘመን(Prehistoric Age
) በማለፍ ላይ ነች:: "ጌታ"
እንደዚህ በሞባይል መልዕክት የሚልክለት ከሆነ ስልክ ቁጥሩን ቢሰጠን ብዙዎች ከመጸለይ SMS ሜሴጅ ይልኩ ነበር::