Page 1 of 1

Re: I Have A Very Bad News For All Ascari Eritrean! Sorry- Open This and See'

Posted: 19 Apr 2020, 00:38
by Zmeselo
To absent minded!

Kassa M'rcha, from Kassala museum with love!




present wrote:
19 Apr 2020, 00:22



Re: I Have A Very Bad News For All Ascari Eritreans! Sorry- Open This and See'

Posted: 19 Apr 2020, 09:11
by sebdoyeley
present wrote:
19 Apr 2020, 08:49
Abay Tigray and libe Tigray crap

What the fck agame, you keep making up sh'it out of your as's :lol: :lol:

What else can we expect from a agame :lol: :lol:

Zere agame :lol: :lol:


Yeteregemu!!! :lol:
wisheyu i am tired of your qintir, :lol: :lol:

Re: I Have A Very Bad News For All Ascari Eritreans! Sorry- Open This and See'

Posted: 19 Apr 2020, 10:58
by LeeVanCliff


Your people are shipped on Cargo planes, Moron!!!
Why don't you become like Digital Woyane and fight for their human rights. Digital Woyane is the true and honest Tigraway.

Re: I Have A Very Bad News For All Ascari Eritreans! Sorry- Open This and See'

Posted: 19 Apr 2020, 13:09
by ( ͡° ͜ʖ ͡°)
በአፄ ዮሃንስ ዘመን የጐጃም ሰዎች ብሶት ሮሮ ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር። አፄ ዮሃንስ አክራሪ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ ተብለው ይታወቃሉ። በ1880 ከንጉስ ተክለሃይማኖት ጋር ለመዋጋት ጐጃም በገቡ ጊዜ ግን ልክ ግራኝ አህመድ ይፈፅም እንደነበረው ጉዛምን እና ማቻከል ላይ አብያተ ክርስትያናትን አቃጥለው ታቦት ሰባብረዋል። ጳጳሱ አቡነ ሉቃስ፥ በዚህ ድርጊት ክፉኛ በማዘናቸው፣ "ደርቡሽን አጠፋለሁ" ብዬ መጣሁ ያልከው፣ ለጐጃም አንተ ደርቡሽ ሆንክበት!" ሲሉ ቅሬታቸውን ለንጉሱ ገልፀው ነበር።

የጐጃም ህዝብ ታቦቱ ከመቅደስ ወጥቶ እየተሰባበረ ሜዳ ላይ ሲወረወር ባይኑ በማየቱ ሮሮ ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር። አፄ ዮሃንስ በደርቡሽ ሲገደሉም የጐጃም ህዝብ እልልታ ወሰን አልነበረውም። ደርቡሽ ጐንደር ከተማን ያቃጠለ፥ ካህናትንና መነኮሳትን ያረደ ሃይል ነበር። የጐጃም አዝማሪዎች ግን ደርቡሽ አፄ ዮሃንስን ስለገደለ ብቻ ተደስተው እንዲህ ሲሉ አዚመውለታል፥
  • በእጃችን ሳይጠጣ - በእጃችን ሳይበላ፣
    ደም መላሽ ሆነን - መሃመድ አብደላ፣
    ዘሩን ይባርክለት - የሚያምንበት አላ፣