በሎስ አንጀለስ የኢትዮጵያ ሚሲዮን ቆንስል ጄነራል ዶክተር ብርሃነመስቀል አበበ ከኃላፊነት ተነሱ።
Posted: 15 Apr 2020, 09:46
በአሜሪካ ሎስ አንጀለስ የኢትዮጵያ ሚሲዮን ቆንስል ጄነራል ዶክተር ብርሃነመስቀል አበበ ሰኚ ከኃላፊነት መነሳታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለኢትዮ ኤፍ ኤም አስታውቊል።
ይሁንና ሚኒስቴሩ ቆንስላ ጄኔራሉ በምን ምክንያት ከኃላፊነት እንደተነሱ ያለው ነገር የለም፡፡
ዶክተር ብርሀነመስቀል አበበ ህዳር 2011 ዓ.ም ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲው መስክ እንዲያገለግሉ በፕሬዘዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ መሾማቸው ይታወሳል።
ኢትዮ ኤፍ ኤም

ይሁንና ሚኒስቴሩ ቆንስላ ጄኔራሉ በምን ምክንያት ከኃላፊነት እንደተነሱ ያለው ነገር የለም፡፡
ዶክተር ብርሀነመስቀል አበበ ህዳር 2011 ዓ.ም ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲው መስክ እንዲያገለግሉ በፕሬዘዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ መሾማቸው ይታወሳል።
ኢትዮ ኤፍ ኤም
