Page 1 of 1
ሰበር ዜና : ዓብይ ዛሬ ማታ በቴሌቪዥን ቀርቦ ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መድኃኒት ማግኘቷን ሊያበስር ነው
Posted: 13 Apr 2020, 11:08
by Thomas H
ይህ በዚህ እንዳለ ዓብይ ለአገሪቱ ተጨማሪ የውጭ ምንዛሪ ያመጣሉ ብሎ አስቦ አራት ኪሎ ግቢ የተከላቸው ፌጦ፣ ድንገተኛ ፣ ደማካሴ ፣ ግራዋ ፣ጅንጅብል ፣ ሰናፍጭ ...ወዘተ ለአገር ውስጥ ገበያ ብቻ እንዲቀርቡ ሲል ትእዛዝ አስተላልፏል:: ከዚህ በተጨማሪ ፍየል ብዙ ቅጠል ስለምትመገብ ሥጋው መድኃኒት ነው ብሎ ዓብይ ድምዳሜ ላይ ስለደረሰ በአሁኑ ሠዓት አራት ኪሎ ግቢው በፍየሎች ተሞልቷል::

Re: ሰበር ዜና : ዓብይ ዛሬ ማታ በቴሌቪዥን ቀርቦ ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መድኃኒት ማግኘቷን ሊያበስር ነው
Posted: 13 Apr 2020, 12:45
by Thomas H
ዓብይ መግለጫውን ጀምሯል:: በአሁኑ ሠዓት ስለ ኔግሮ(ኒገር) ታሪካዊ አመጣጥ ሁሉ እየተናገር ነው፡፡ በዓብይ አመለካከት ኒገር የሚለው ቃል ኑግ ከሚለው ኢትዮጵያዊ ቃል የተወረሰ ሲሆን ትርጉሙም ልጥልጥ ባሪያ ማለት ነው ።God bless Abiy !
Re: ሰበር ዜና : ዓብይ ዛሬ ማታ በቴሌቪዥን ቀርቦ ኢትዮጵያ የኮሮናቫይረስ መድኃኒት ማግኘቷን ሊያበስር ነው
Posted: 13 Apr 2020, 12:47
by Tog Wajale