Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Mahlana
Member
Posts: 1116
Joined: 25 Jan 2018, 08:33

lol... Deportations ብአዴን style !!

Post by Mahlana » 13 Apr 2020, 01:18

ጉድ ነው ዘንድሮ!!
ቋራን ለሱዳን የሰጠ የደመአ መሆነን በድን or ቡድን Mr. የግር እሳት ፈሶ!!!!!

BTW, የሱዳን ሰራዊት በመንግስቱ ሀይለማርያም ዘመንም ቢሆን ቋራ ውስጥ ካምፕ ሰርቶ ይኖር ነበር። በ1985 ነበር ጀግናው ተጋዳላይ ሓየሎም ኣርኣያ የሱዳንን ጦር ፈስ እያስፈሳ ካርቱም ጫፍ ያደረሰው። ከ27 ዐመታት በኋላ ሰሞኑን በለስ ቀንቶት ወደ ቋራ ተመልሰዋል።