Page 1 of 1

ብርቱካን ስለኮሮና የተናገረችውና ክደት

Posted: 03 Apr 2020, 12:50
by clear12
መንግስት እነዚህ ነብይ ነኝ የሚሉ ሰዎች አማኑኤል ሆስፒታል ከያሉበት ሰብሰቦ ሹክ እያለ እንዲያስቱ የሚያደርገውን መንፈስ (Earth bounding negative spirit) ከነሱ ላይ በቴራፒ (Spirit Release therapy ) አስወግዶ ሰዎችን ከጥንቁልና ወጥተው በጉልበታቸውና በጭንቅላታቸው ሰርተው እንዲኖሩ ማድረግ አለበት አለበለዛ ስንቱን ወደገደል እየነዱት ነው

Re: ብርቱካን ስለኮሮና የተናገረችውና ክደት

Posted: 03 Apr 2020, 15:49
by kebena05
Are you sure this isn't "breaking news"?
clear12 wrote:
03 Apr 2020, 12:50
መንግስት እነዚህ ነብይ ነኝ የሚሉ ሰዎች አማኑኤል ሆስፒታል ከያሉበት ሰብሰቦ ሹክ እያለ እንዲያስቱ የሚያደርገውን መንፈስ (Earth bounding negative spirit) ከነሱ ላይ በቴራፒ (Spirit Release therapy ) አስወግዶ ሰዎችን ከጥንቁልና ወጥተው በጉልበታቸውና በጭንቅላታቸው ሰርተው እንዲኖሩ ማድረግ አለበት አለበለዛ ስንቱን ወደገደል እየነዱት ነው

Re: ብርቱካን ስለኮሮና የተናገረችውና ክደት

Posted: 03 Apr 2020, 16:42
by clear12
kebena05 wrote:
03 Apr 2020, 15:49
Are you sure this isn't "breaking news"?
Ask prof. she will tell you... :shock: :P :P