Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

ብርቱካን ስለኮሮና የተናገረችውና ክደት

Post by clear12 » 03 Apr 2020, 12:50

መንግስት እነዚህ ነብይ ነኝ የሚሉ ሰዎች አማኑኤል ሆስፒታል ከያሉበት ሰብሰቦ ሹክ እያለ እንዲያስቱ የሚያደርገውን መንፈስ (Earth bounding negative spirit) ከነሱ ላይ በቴራፒ (Spirit Release therapy ) አስወግዶ ሰዎችን ከጥንቁልና ወጥተው በጉልበታቸውና በጭንቅላታቸው ሰርተው እንዲኖሩ ማድረግ አለበት አለበለዛ ስንቱን ወደገደል እየነዱት ነው

kebena05
Member
Posts: 3122
Joined: 10 Nov 2019, 14:58

Re: ብርቱካን ስለኮሮና የተናገረችውና ክደት

Post by kebena05 » 03 Apr 2020, 15:49

Are you sure this isn't "breaking news"?
clear12 wrote:
03 Apr 2020, 12:50
መንግስት እነዚህ ነብይ ነኝ የሚሉ ሰዎች አማኑኤል ሆስፒታል ከያሉበት ሰብሰቦ ሹክ እያለ እንዲያስቱ የሚያደርገውን መንፈስ (Earth bounding negative spirit) ከነሱ ላይ በቴራፒ (Spirit Release therapy ) አስወግዶ ሰዎችን ከጥንቁልና ወጥተው በጉልበታቸውና በጭንቅላታቸው ሰርተው እንዲኖሩ ማድረግ አለበት አለበለዛ ስንቱን ወደገደል እየነዱት ነው

clear12
Member
Posts: 2273
Joined: 14 Nov 2018, 07:26

Re: ብርቱካን ስለኮሮና የተናገረችውና ክደት

Post by clear12 » 03 Apr 2020, 16:42

kebena05 wrote:
03 Apr 2020, 15:49
Are you sure this isn't "breaking news"?
Ask prof. she will tell you... :shock: :P :P

Post Reply