በመስከረም 2013 ጉራጌ ለመስቀል ወዳገር ቤት እንዳይመጣ ይከልከል፤ አለዚያ ባላገሩ በሞላ ያልቃል
Posted: 03 Apr 2020, 02:17
ይህ ብቻ አይደለም ዛሬ እንኳን ጉራጌ ከየዱባይ፣ ቅርብ ምስራቅ ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ አመሪካ፣ አውሮፓ እየሸሸ ወደ ባላገር መፍለሱ በጥብቅ መከልከል አለበት ።
ይህ ካልሆነ ልክ ህዝባችህ በህዳር በሽታ እንዳለቀው ዛሬም ያልቃል ። ባላገር ቤተሰብ ያላችሁ ገንዘብ ላኩ። በቃ !
እናንተ ባልችሁበት አገርና ከተማ እታ ፈንታቹን ተቀበሉ። ይህ ነው የሰው ሰውነት
አገር ቤትን ከኮሮና ነጻ አርገን እን ያዝ ኬር !!!!!
ይህ ካልሆነ ልክ ህዝባችህ በህዳር በሽታ እንዳለቀው ዛሬም ያልቃል ። ባላገር ቤተሰብ ያላችሁ ገንዘብ ላኩ። በቃ !
እናንተ ባልችሁበት አገርና ከተማ እታ ፈንታቹን ተቀበሉ። ይህ ነው የሰው ሰውነት
አገር ቤትን ከኮሮና ነጻ አርገን እን ያዝ ኬር !!!!!