
-
Hameddibewoyane
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
ሰበር ዜና፣ የህወሓት አፈና አሁንም ቀጥሏል!
በአስቸኳይ አዋጁ ሰበብ በማድረግ ብዙ የራያ ልጆች እያተሰሩ ነው። በቀን 20/07/2012 ዓም የጡሙጋ ነዋሪው ወጣት በላይ ዳኘው በህወሓት ታፍኖ ታሰረዋል።በራያ ወጣቶች እየደረሰ ያለው ግፍ ይቁም! ፍትህ ለወጣት በላይ ዳኘው!!


-
Halafi Mengedi
- Senior Member+
- Posts: 47515
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: ሰበር ዜና፣ የህወሓት አፈና አሁንም ቀጥሏል!
Hammeddefenowoyane still shooting his missiles???