Page 1 of 1

የህወሓት ካድሬው Awash/justice seeker አበል ሲቋረጥበት !!

Posted: 28 Mar 2020, 22:29
by pushkin

Re: የህወሓት ካድሬው Awash/justice seeker አበል ሲቋረጥበት !!

Posted: 28 Mar 2020, 23:07
by Digital Weyane
ባንድ አጋጣሚ እመቤታችን አዜብ መስፍን ስለ Awash/ Justice Seeker/ QB/ C Beyond...etc አስመልክተው የተናገሩት ትዝ አለኝ።

"...ኡኛ የዓድዋ ወያኔ ብንፈልግ ገንዘብ የኢትዮጵያን ህዝብ ገንዘብ አይደለም የምንስርቀው። ገንዘብ ብንፈልግ ወያኔው ዎንድማችን አዋሽ ከዚህ የመረጃ ፎሩም ሥራው ነው የምናስለቅቀው። ምክንያቱም የአዋሽ ጭንቅላት ለኛ የቤት መግዣ ይበቃል ። የአዋሽ ጭንቅላት ለልጆቻችን በሚገባ ለማስተማር ይበቃል። የትኛውም ቦታ ላይ... የትኛውም ሌበር ማርኬት ተሽጦ ሊመጣ የሚችል ጭንቅላት አለው። ስለዚህ አንሳሳም ለገንዘብ።"