Breaking News:The two Tigrayans in Abiy's cabinet Dr Liya and Dr Abraham poisoned by government agents
Posted: 28 Mar 2020, 13:38
እነዚህ ሰዎች ምን ነው ጨርቃቸውን ጥለው እንደዚህ አበዱ?ባለፈው የአራት ኪሎ ኃላፊው መሃይሙ ዓብይ የአመጋገብ ባሕላችን ለኮሮና አያጋልጠንም አለ::
አሁን ደግሞ ሊያ እና አብርሃም የኮሮናን መድኃኒቱን አግኝተንዋል አሉ:: እስኪ ይታያችሁ sample ለምርመራ የሚላከው ደቡብ አፍሪካ ሆኖ ሳለ እንዴት አድርገው ነው መድኃኒቱን ያገኙት ?
እና እነዚህን ሰዎች እንደዚህ ያሳበዳቸው ነገር ምንድን ነው ብዬ መተንተን ጀመርኩ:: እንደምታውቁት በዚህ ፕላኔት ውስጥ ከፍተኛ የመተንተን ችሎታ ካላቸው ሁለት ሰዎች መካከል አንዱ እኔ ነኝ(ሁለተኛው ሰው መለስ ዜናዊ ነበር)::እና በኔ ትንታኔ እነዚህን ሰዎች እንደዚህ አሳብደው ጨርቅ ያስጣሏቸው ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው
1.አደንዛዥ ዕፅ ይጠቀማሉ
2.ሳያውቁት አእምሮአቸው በኬሚካል ተመርዟል(ለምሳሌ Mercury, Lead etc etc ...)
3.በመጠጥ ሃይል ተገፋፍተው ነው የሚቀባጥሩት
4.አለሁ አለሁ ለማለት እና የውጭ ሚድያዎችን ትኩረት(attention) ለመሳብ ብለው ነው
እናንተም ሓሳብ ካላችሁ ጨምሩበት:
በነገራችን በአማርኛ የምፅፈው ዓብይ እና ገዱ ይሄን ፎረም ስለሚጎበኙት እና የእንግሊዝኛ ድርቀት ስላለባቸው እንዲገባቸው ብዬ ነው::

አሁን ደግሞ ሊያ እና አብርሃም የኮሮናን መድኃኒቱን አግኝተንዋል አሉ:: እስኪ ይታያችሁ sample ለምርመራ የሚላከው ደቡብ አፍሪካ ሆኖ ሳለ እንዴት አድርገው ነው መድኃኒቱን ያገኙት ?
እና እነዚህን ሰዎች እንደዚህ ያሳበዳቸው ነገር ምንድን ነው ብዬ መተንተን ጀመርኩ:: እንደምታውቁት በዚህ ፕላኔት ውስጥ ከፍተኛ የመተንተን ችሎታ ካላቸው ሁለት ሰዎች መካከል አንዱ እኔ ነኝ(ሁለተኛው ሰው መለስ ዜናዊ ነበር)::እና በኔ ትንታኔ እነዚህን ሰዎች እንደዚህ አሳብደው ጨርቅ ያስጣሏቸው ምክንያቶች የሚከተሉት ናቸው
1.አደንዛዥ ዕፅ ይጠቀማሉ
2.ሳያውቁት አእምሮአቸው በኬሚካል ተመርዟል(ለምሳሌ Mercury, Lead etc etc ...)
3.በመጠጥ ሃይል ተገፋፍተው ነው የሚቀባጥሩት
4.አለሁ አለሁ ለማለት እና የውጭ ሚድያዎችን ትኩረት(attention) ለመሳብ ብለው ነው
እናንተም ሓሳብ ካላችሁ ጨምሩበት:
በነገራችን በአማርኛ የምፅፈው ዓብይ እና ገዱ ይሄን ፎረም ስለሚጎበኙት እና የእንግሊዝኛ ድርቀት ስላለባቸው እንዲገባቸው ብዬ ነው::
