Page 1 of 1

Tigray is Africa's China according to reports

Posted: 23 Mar 2020, 22:07
by Thomas H
ትግራይ ለሥርዓት የሚገዛ ሕዝብ መኖሪያ፤ የኢትዮጵያዋ ቻይና-አስደናቂ የተሞክሮ ማዕከል


ByTeshoPublished on March 23, 2020SHARETWEETCOMMENT


ትግራይ ለሥርዓት የሚገዛ ሕዝብ መኖሪያ፤ የኢትዮጵያዋ ቻይና-አስደናቂ የተሞክሮ ማዕከል
(ከሰለሞን ሃይሉ)

ትግራይ ሥርዓት ማስከበር ቀላል ነው፡፡ የጥይት ድምጽ አይሰማም፤ የህግ የበላይነት አለ፡፡ ህዝቡ በቀላሉ የሚነገረውን ይቀበላል፡፡ በትግራይ ተፈጥሮን ለመጠበቅ የሚሰሩ ስራዎች ያገጠጡ ተራሮችን አረንጓዴ እንዲለብሱ ማድረግ የቻለው የእውነት ለለውጥ እሺ የሚል ህዝብ መኖሪያ በመሆኑ ነው፡፡

የትግራይ ክልል ኮሮናን ለመከላከል በርካታ ስራዎችን እየሰራ ነው፡፡ እንደሌሎች አካባቢዎች ህወሃት በዚህ ሰዓት ስብሰባ ብላ ማንንም አትጠራም፡፡ ህዝብ በጋራ የሚሆንባቸው መንገዶች ቀንሰዋል፡፡ ጥንቃቄው አይሏል፡፡ የእኩለ ጾም ሰንበት የቅዳሴ ሥርዓት የዚህ ትልቅ ማሳያ ነው፡፡

ቅዱስ ሲኖዲዮስ በተቻለ መጠን ምዕመናን በተራራቀ አግባብ ቆመው ቅዳሴ እንዲያስቀድሱና መጨናነቅ እንዲቀንስ የሚል መመሪያ አስተላልፎ ነበር፤ እውነት ለመናገር የዋና ከተማዋን ቤተ ክርስቲያናት የትናንትና ውሎ ለተመለከተ መልዕክቱ ከዚህ በተቃራኒው ይመስል ነበር፡፡ ትግራይ ግን አስገራሚ ነገር ታየ፤ ብዙ ቤተ ክርስቲያናት የቅዱስ ሲኖዲዮሱን ትዕዛዝ አከበሩ፤ የተፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ እያንዳንዱ ሰው ባለቤት ሆነ፤ ድንቅና በቻይና ብቻ ባየነው ትዕዛዝን የማክበር ባህል ቅዳሴ ያስቀደሱት ምዕመናን አቋቋማቸው የሚደንቅና ርቀትን የጠበቀ ነበር፡፡

ትግራይ የኢትዮጵያ ቻይና ሆናለች፡፡ የምርጥ ተሞክሮ ቀጠና መሆኗን ለመቀበል የሚቸገሩ ብዙ ቢሆኑም እውነታው ግን ከዚህ በተቃራኒ ነው፤ ስርዓት ወዳድ የሆነው ህዝብ በቀላሉ የሚባለውን ተቀብሎ ለመተግበር አያንገራግርም፤ ይሄ ደግሞ ፍትሕ እንዲኖር፣ ጤና ትምህርትና ግብርናን የመሳሰሉ ልማቶች ስኬታማ እንዲሆኑ እያገዘ ነው፡፡



የተንታኝ ግሽበት የተግባሪ እጥረት ያየንበት ኮሮና


የለውጥ ሃይሎች አንገሸገሸን ያሉትን ስርዓት ጣልነው ቢሉም ካንገሸገሻቸው ተግባር አላረፉም፡፡ ህወሃት ተባራበታለች የተባሉ አካባቢዎች ዛሬ ተኩስ የማይለያቸው፣ ወጥቶ መግባት ብርቅ የሆነበት ሹመኛ በጠራራ ጸሐይ የሚገደልበት ንግድና ትምህርት የቆመባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ሰላሳ ጊዜ ተከፍተው ሰላሳ ጊዜ የተዘጉባቸው ናቸው፡፡

ጭቆናን ገረሰስን የሚሉ አካባቢዎች እረኛ ጭምር የሚታገትባቸው፣ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ታፍነው የገቡበት የማይታወቁበት ሆነዋል፡፡ አሁንም ፖለቲካ መጥፎውን እንዳንቀርፍ ጥሩውን ልምድ እንዳንለዋወጥ አድርጎን እንጂ ከትግራይ ህዝብ እሴቶች ልንማር የሚገባቸው በርካታ መልካም ልምዶች አሉ፡፡ ምስጋና ለዚህ ትሁትና ታዛዥ ህዝብ ይሁን!!

Source: https://news.et/2020/03/23/%E1%89%B5%E1 ... so5Uvvg_V0

Re: Tigray is Africa's China according to reports

Posted: 24 Mar 2020, 04:24
by EthioRedSea
This is misleading information. Tigray people are ascari and bandas.Tigray elites are short sighted emotional, irrational. No tigrayan political elite opposes the landlocking of Ethiopia and The Algiers's agreement.

Tigray have no discipline. They are not like China. Stop spreading misleading information because we know Tigray has nothing to offer to Ethiopia and Africa in terms of heroism, courage and political farsightedness. Tigray is divided on village level politically. Those coming from Adwa and Agame control the political power . Tigray people are idiots and fools, loosers.

Eritreans control Tigray. Comparing Tigray with China is an insult to China. Dirty idiots!

Re: Tigray is Africa's China according to reports

Posted: 24 Mar 2020, 06:24
by Follower
If true,,you should Thank ERITREAN MOH's GUIDANCE that they broadcast on Eri-Tv.which your agame people watch/follow more than the Ethio- tv channels combined.
እምበር ካብ የ ደብርጭ ጠና ቢሮ ሲ ዓዲ ውዒል ኮንካ ምቅራይ እያ :lol:
Please wait, video is loading...