Page 1 of 1

BREAKING NEWS ኢትዮጵያውያኖቹ (PhD holder in Physics) ዶክተርና የፍርድ ቤት ዳኛ ሰለባ ሆኑ

Posted: 19 Mar 2020, 04:26
by clear12
ያልተማረው ሀበሻ መናፍቅ ጠንቋይ ጋር ቢሔድ ስላልተማረና በድህነቱ ምክንያት ነው!!! የተማረው ሀበሻ ምን ነካኝ ብሎ ነው በነዚህ በዱርዬ ግለሰቦች ተስፋ ተሸውዶ የሚጃጃለው ??? መማር መመራመር እኮ የሰውን ልጅ እንዴት ለምን ብሎ መጠየቅ የሚያስችለው እውቀት የሚሰጠው ነው::

Re: BREAKING NEWS ኢትዮጵያውያኖቹ ዶክተርና የፍርድ ቤት ዳኛ ሰለባ ሆኑ

Posted: 19 Mar 2020, 05:30
by clear12
አሁን ይህ ግለሰብ በእውነት PhD ሪሰርች አድርጎ ሰሮትና ዲፌንድ (Defend his PhD thesis) አድርጓል ያስብላል???

Re: BREAKING NEWS ኢትዮጵያውያኖቹ ዶክተርና የፍርድ ቤት ዳኛ ሰለባ ሆኑ

Posted: 19 Mar 2020, 08:20
by clear12