Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

አረመኔው የአገር ውስጥ ደህንነት ሃላፊ የነበረው ወ/ስላሴ ወ/ሚካኤል!

Post by Hameddibewoyane » 15 Mar 2020, 18:29

የአገር ውስጥ ደህንነት ሃላፊ የነበረው ወ/ስላሴ ወ/ሚካኤል ከበረሃ ጀምሮ የህወሀት ታጋዬች "ከሴት ጋ ተገኙ" በሚል ሞት ሲወሰንባቸው ግድያውን በ"ደስታ" ይፈፅሙ ከነበሩት አንዱ ነው! ከሰሞኑ ከBBC አማርኛ ፕሮግራም ያደረገውን ቃለምልልስ ስመለከት ውስጤን አመመኝ፣ አዘንኩ! በእሱ መሪነት ደህንነት ቢሮው ስለፈፀመው ግድያና ስቃይ ሲጠየቅ " እኔ እስከማውቀው ድረስ የደህንነት ተቋሙ የዜጎችን ህይወትና ንብረት ለመጠበቅ በታታሪነት ይሰራ የነበረ ተቋም ነው" ብሏል። እነወ/ስላሴ የፈፀሙት ግፍ እስር ቤት ገብተውም ያልተማሩና ያልተፀፀቱ እንደሆነ ይህ የሚያሳምም መልሱ በግልፅ ያስረዳል! ወ/ስላሴ ያሰቃያቸው ወገኖች እንዳሉ ሆነው ለስድስት ወር ያልጋ ቁራኛ ያደረገኝ ወ/ስላሴ እንደሆነ እኔ ምስክር ነኝ! አንድ ጊዜ ካዛንችስ በሚገኘው የደህንነት ግቢ ትልቅ ዛፍ ስር የደህንነት አባላት አስቸኳይ ስብሰባ ተቀምጠዋል። ወ/ስላሴና ሃይላይ የሚባል ይደሰኩራሉ። ፈንጠር ብሎ ጣራ የሌለው በቆርቆሮ የታጠራና ወደ ውስጥ ተቆፍሮ የተዘጋጀ ማሳቃያ አለ። አሞራ ዝቅ ብሎ ስጋ መስሎት ያነሳውና በደም የተጨማለቀ ጨርቅ በዛፉ ስር በተሰበሱ አባላት ላይ ሲጥለው አባላቱ ተገርመው ተያዩ። አንዳንዶቹ ያ የተከለለ ቦታ የነሃይላይ የግል ማሰቃያ መሆኑን አያውቁም ነበር። "ኦነግ" የተባሉ የኦሮሞ ተወላጆች ነበር በደም እየታጠቡ ይሰቃዩ የነበሩት። ወ/ስላሴ ያደረሰብኝ ቁስል ይበልጥ ያሳመመኝ ይህ አረመኔያዊ የክህደት መልሱ ነው! በአረብ አገር ኤምባሲ ተመድቦ የሚገኘው ሀይሌ የተባለው ፋሺስት ለምን እንደተመደበ ግራ ያጋባል!
(በፎቶው ፋሺስቱ ወ/ስላሴና ባደረሰብኝ ከባድ ድብደባ ለስድስት ወር ለአልጋ ቀራኛ ሆኜ)
አርአያ ተ/ማርያም


Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 47515
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: አረመኔው የአገር ውስጥ ደህንነት ሃላፊ የነበረው ወ/ስላሴ ወ/ሚካኤል!

Post by Halafi Mengedi » 15 Mar 2020, 19:07

Amhara Siwash Ayamrletm???

Your photo shop shows light skin all body below neck and ugly black face from neck up looks like you ugly Afnchaw Yetefaw Enetre fit???
Last edited by Halafi Mengedi on 15 Mar 2020, 19:27, edited 1 time in total.

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: አረመኔው የአገር ውስጥ ደህንነት ሃላፊ የነበረው ወ/ስላሴ ወ/ሚካኤል!

Post by Abdelaziz » 15 Mar 2020, 19:25

lootinesh hamasenay gefih meakora tr'anny revulsion kuwasmeda bu'shtin eyeru, etc, the picture looks like: the legs belong to your prostitute Hamasenay mom, and the top part seems to be the picture of your qondaf amharay father's. Weldeselasse was illegally imprisoned more than 5 years ago d by Getachew asefa and the werada ebuy-abay clique, so he could not have been there at the time when were manhandled. in prison.

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: አረመኔው የአገር ውስጥ ደህንነት ሃላፊ የነበረው ወ/ስላሴ ወ/ሚካኤል!

Post by Hameddibewoyane » 15 Mar 2020, 19:31

Please wait, video is loading...

Post Reply