Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ትግራይ ከ40ሺ በላይ እስረኛ በአመለካከታቸው ምክንያት በ10 ማረሚያ ቤት እየማቀቁ ይገኛሉ!

Post by Hameddibewoyane » 11 Mar 2020, 01:17

መምህር የማነ ንጉስ በትግራይ እንደርታ ነው የተወለደ፣ ከመቀሌ ዩኒቨርስቲ በታሪክ ትምህርት ተመርቆ በዚሁ ትምህርት ሲያስተምር ነበር። 2007 ዓ.ም በተካሄደው ምርጫ የአረና ፓርቲ ዕጩ ሆኖ በመቅረቡ ተከሶ 3 ዓመት ተፈርዶበታል። ፍርዱንም በመቃወሙ በችሎት መድፈር 6 ወር ተጨምሮለት ከ2007-2010 ዓ.ስ 3 ዓመት ከ 6 ወር በመቀሌ ማረሚያ ቤት በእስር አሳልፏል። የደረሰበትን በትግራይ ሕዝብ ላይ ሕወሃት እየፈፀመ ያለውን ወንጀል ይገልፃል። በትግራይ ከ40ሺ በላይ እስረኛ በአመለካከቱ ምክንያት በ10 ማረሚያ ቤት እየማቀቁ ይገኛል በማለት ምስክረነቱን ሰጥቷል። ከእነዚህ ውስጥ ቤተሰብ የማያዩ ክ 22 ዓመት በላይ በእስር ላይ ያሉ የወልቃይት ተወላጆች በእስር ቤቱ እንዳገኘ ይገልፃል። ትግራይ ውስጥ ያለው የሕወሃት አፈና ማብቂያው ደርሷል ይለናል። በእነዚህና በአዲሱ የትግራይ ትውልድ እንቅስቃሴ ዙሪያ ከኢሳት ጋር ቆይታ አድርጓል። ከታች ያለውን ማስፈንጠሪያ በመጫን መከታተል ይቻላል

Digital Weyane
Member+
Posts: 9834
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ትግራይ ከ40ሺ በላይ እስረኛ በአመለካከታቸው ምክንያት በ10 ማረሚያ ቤት እየማቀቁ ይገኛሉ!

Post by Digital Weyane » 11 Mar 2020, 02:12

የትግራይ ኡስር ቤቶቻችን ከአርባ ሺ ኡስረኞች ቦላይ ሞያዝ ስለማይቹሉ ነው ኡንጂ ሰባት ሞቶ ሺ ሰው በሽብርተኝነት ክስ ኡናስር ነበር። ዎንድሜ አዋሽ በቱክክል ኡንዳስቀመጠው፡ የትግራይ ኡስር ቤቶች በቴክኖሎጂ የተደገፉ ከፍተኛ የዴሞክራሲ ትምህርት ተቋሞች ናቸው። ኡያንዳንዱ ኡስረኛ ከኡስር ሲለቀቅ የዴሞክራስያዊ ዲግሪ አለው። ሎዚህም ነው ፈረንጆች ትግራይን የዴሞክራሲ ገነት ቡለው የሚጠሯት።


Post Reply