Page 1 of 1

የብሄር ጥያቄ በአባይ ጥያቄ ተተካ !!

Posted: 08 Mar 2020, 20:51
by Horus

Re: የብሄር ጥያቄ በአባይ ጥያቄ ተተካ !!

Posted: 08 Mar 2020, 22:33
by tlel
Jal Maro tiru siw niw, niw yemibalew. abzagnaw yemitekut demo ye diro arbegnoch lijoch sayhonu aykerum.

Re: የብሄር ጥያቄ በአባይ ጥያቄ ተተካ !!

Posted: 08 Mar 2020, 23:16
by Horus
የብሄር ጥያቄ አረጀ። ሰው ሁሉ እክ ብሎ ተፋው ። ተሰለቸ ። ተወረወረ ። በቃ ። ሁሉ ነገር የፈጠራል፣ ያድጋል፣ ያረጃል ፣ ይሞታል !!!

Re: የብሄር ጥያቄ በአባይ ጥያቄ ተተካ !!

Posted: 09 Mar 2020, 00:07
by Horus
ያቤሎ

ባንተ አንጎል ውስጥ ያላረጀው ኢምፓየር የሚለው ትርጉም የለሽ የሞተ ቃል ብቻ ነው ። ኢትዮጵያ ኢምፕየርም ሆና አታቅም ዛሬም አይደለችም ። አሁን ሁሉንም ትተህ አቢይን ተከታተል ። እስቲ በዳውሮ ያረገውን ምኒልካዊ ንግግር ስማው ። ሁሉ ነገር የሚቀዳው ከጂኑ ነው ! የዳሞት፣ ጊቤ ጂን !! አባይ ማለትኮ ግቢው ነው ። ኦሞ ነው ። ያው እንዳልኩት የትናንሽ አንጎሎች ዘመን አከተመ፣ አንድ ሁለት አመት ለመክሰሚያ ግዜ እንሰጣቸዋለን ። አለቀ !!

Re: የብሄር ጥያቄ በአባይ ጥያቄ ተተካ !!

Posted: 09 Mar 2020, 00:12
by TGAA
We are all die-hard goobanas . There nothing pleasing than seeing your sens of self deflated while gobenas take charge of the nihilist Oromos. They saved you from your self. Long live the die-hard goobanas. Have you seen how Addis Ababa became synonymous with New flower? Sponsored by Goobanas.