Page 1 of 1

Tigray is yet in the era of feudalism!

Posted: 07 Mar 2020, 06:41
by pushkin

Re: Tigray is yet in the era of feudalism!

Posted: 07 Mar 2020, 07:48
by sebdoyeley
pushkin wrote:
07 Mar 2020, 06:41
they bend everywhere, i tell you.
the agame are allien on their behevior. comic ,if you will :lol: :lol: :lol: :lol:

Re: Tigray is yet in the era of feudalism!

Posted: 07 Mar 2020, 07:56
by Wedi
የሕወሓት ፊውዳል አባዲ ዘሙ!! ይህ የአደባባይ ግፍ ነው ፤ የትግራዩ መሳፍንት ትልቅ ነውር ።

በወለሉ ላይ ተምበርክኮ የህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣንን በመቅረጽ ድምጽ ሲቀርጽ የሚታየው ጋዜጠኛ ጌትነት ጥላሁን ነው፤ በትግራይ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ተወካይ። የዕድሜ ባለፀጋ መሆኑን ሙሉበሙሉ የሸበተው ፀጉሩን አይቶ መመስከር ይቻላል። የእንጀራ ነገር ሆነበት ነው እንዲሁ የትምበረከከው፤ ለዛውም ከተሳካለት።

በቀዩ ሶፋ ላይ የተከመረው ባለስልጣን ደሞ ሐላፊነቶችን እያቀያየረ በምስሉ በሚታየው መልኩ የትግራይ ህዝብን ሲረግጥ የነበረው አባዲ ዘሞ ነው። እስከ ቅርብ ድረስ ብሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆኖ ይሰራ ነበር።

ያው በምስሉ እንደሚታየው የተለየ ብቃት ወይም ህዝብን በትህትና የማገልገል ወኔ ስላለው ሳይሆን በህወሓት ለስልጣን ከተመረጡ ጥቂት የድሮ ታጋዮች መካከል አንዱ ስለ ነበረ ብቻ ነው። አባዲ ዘሞ "መስፍናዊና ሃፀያዊ ስርዓቶችን ለመገርሰስ" በተካሄደው ትግል አንድ እጁን ማጣቱ የሚታወቅ ነው። ዳሩ ግን "አዲስ ንጉሥ እንጂ ለውጥ መቼ መጣ" እንደተባለው አዲስ መስፍን ሆኖ አረፈው።






አባዲ ዘሙ ፊውዳልነትን የተማረው ከአባ ተንኮል መለስ ነበር ለካ!


Re: Tigray is yet in the era of feudalism!

Posted: 07 Mar 2020, 08:03
by Kuasmeda
:mrgreen: :lol: :lol: :lol: :lol: :mrgreen:
Wedi wrote:
07 Mar 2020, 07:56
የሕወሓት ፊውዳል አባዲ ዘሙ!! ይህ የአደባባይ ግፍ ነው ፤ የትግራዩ መሳፍንት ትልቅ ነውር ።

በወለሉ ላይ ተምበርክኮ የህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣንን በመቅረጽ ድምጽ ሲቀርጽ የሚታየው ጋዜጠኛ ጌትነት ጥላሁን ነው፤ በትግራይ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ተወካይ። የዕድሜ ባለፀጋ መሆኑን ሙሉበሙሉ የሸበተው ፀጉሩን አይቶ መመስከር ይቻላል። የእንጀራ ነገር ሆነበት ነው እንዲሁ የትምበረከከው፤ ለዛውም ከተሳካለት።

በቀዩ ሶፋ ላይ የተከመረው ባለስልጣን ደሞ ሐላፊነቶችን እያቀያየረ በምስሉ በሚታየው መልኩ የትግራይ ህዝብን ሲረግጥ የነበረው አባዲ ዘሞ ነው። እስከ ቅርብ ድረስ ብሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆኖ ይሰራ ነበር።

ያው በምስሉ እንደሚታየው የተለየ ብቃት ወይም ህዝብን በትህትና የማገልገል ወኔ ስላለው ሳይሆን በህወሓት ለስልጣን ከተመረጡ ጥቂት የድሮ ታጋዮች መካከል አንዱ ስለ ነበረ ብቻ ነው። አባዲ ዘሞ "መስፍናዊና ሃፀያዊ ስርዓቶችን ለመገርሰስ" በተካሄደው ትግል አንድ እጁን ማጣቱ የሚታወቅ ነው። ዳሩ ግን "አዲስ ንጉሥ እንጂ ለውጥ መቼ መጣ" እንደተባለው አዲስ መስፍን ሆኖ አረፈው።






አባዲ ዘሙ ፊውዳልነትን የተማረው ከአባ ተንኮል መለስ ነበር ለካ!


Re: Tigray is yet in the era of feudalism!

Posted: 07 Mar 2020, 08:06
by sebdoyeley
Wedi wrote:
07 Mar 2020, 07:56
የሕወሓት ፊውዳል አባዲ ዘሙ!! ይህ የአደባባይ ግፍ ነው ፤ የትግራዩ መሳፍንት ትልቅ ነውር ።

በወለሉ ላይ ተምበርክኮ የህወሓት ከፍተኛ ባለስልጣንን በመቅረጽ ድምጽ ሲቀርጽ የሚታየው ጋዜጠኛ ጌትነት ጥላሁን ነው፤ በትግራይ የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ተወካይ። የዕድሜ ባለፀጋ መሆኑን ሙሉበሙሉ የሸበተው ፀጉሩን አይቶ መመስከር ይቻላል። የእንጀራ ነገር ሆነበት ነው እንዲሁ የትምበረከከው፤ ለዛውም ከተሳካለት።

በቀዩ ሶፋ ላይ የተከመረው ባለስልጣን ደሞ ሐላፊነቶችን እያቀያየረ በምስሉ በሚታየው መልኩ የትግራይ ህዝብን ሲረግጥ የነበረው አባዲ ዘሞ ነው። እስከ ቅርብ ድረስ ብሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ሆኖ ይሰራ ነበር።

ያው በምስሉ እንደሚታየው የተለየ ብቃት ወይም ህዝብን በትህትና የማገልገል ወኔ ስላለው ሳይሆን በህወሓት ለስልጣን ከተመረጡ ጥቂት የድሮ ታጋዮች መካከል አንዱ ስለ ነበረ ብቻ ነው። አባዲ ዘሞ "መስፍናዊና ሃፀያዊ ስርዓቶችን ለመገርሰስ" በተካሄደው ትግል አንድ እጁን ማጣቱ የሚታወቅ ነው። ዳሩ ግን "አዲስ ንጉሥ እንጂ ለውጥ መቼ መጣ" እንደተባለው አዲስ መስፍን ሆኖ አረፈው።






አባዲ ዘሙ ፊውዳልነትን የተማረው ከአባ ተንኮል መለስ ነበር ለካ!

so what we call them the modern fedual comminist, or the agame Albanian fedual socialist communist combination