Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው!!!

Post by Ejersa » 04 Mar 2020, 00:13

ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም፣ “ከወያኔ ባለስልጣት የፈለገውን የሚናገር እና ማንም የማይነካው አቦይ ስብሓት ብቻ ነው” ብለው ነበር። አቦይ ስብሓት የቅንጅት አባል ከነበረው ዳዊት ከበደ ጋር ያድረጉት ቃለመጥይቅ ወደዱኩት፣ አቦይ ስብሓት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም እንዳሉት የፈለጉት ተናግረው ለጥ ብለው አድረዋል። አቦይ ስብሓት አሁን ያለው የትግራይ ወጣት በተለይ ሙሁሩ ፈሪ እና ታሪክ የማይሰራ የሞተ ትውልድ ነው ብለዋል፣ አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው፣ አሁን ያለው የትግራይ ሙሁር ትውልድ ባልሰራው እና ባልነበረበት ታሪክ ይኮራል፣ ሳይወለድ በተዘፈነ እምበር ተጋዳላይ ሽርጥ ለብሶ እምበር ተጋዳላይ ይላል።
.***********************************************************************
አቦይ ስብሓት እኛ ደርግን ለመጣል እና ለውጥ ለማምጣት በብረት(ክላሽ)ታግለን ደርግ ጥለን ታሪክ ሰርተናል ይላሉ፣ አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው፣ ይቀጥላሉ አቦይ ስብሓት፣ ይህ ትውልድ አለም የደረሰችበትን ቴክኖሎጂ እና ፖለቲካዊ ስልጣኔ ለመደርሰ መታገል ያቃተው ፈሪ ትውልድ ነው ብለዋል። አቦይ ስብሓት ለመሳፍንት ተገዢ ነበር ያሉት ትውልድ አሁን ካለው ትውልድ ጋር አዛምደው ይህ ትውልድ የኛ ባርያ ተገዢ ነው ይላሉ፣ በዚህ አላቆሙም፣ የፊታውራሪ ነጋ ልጅ አቦይ ስብሓት እኔ አባቴ እንዲገዛኝ ስለማልፈልግ ፀረ መሳፍንት(ፀረ አባቴ) ታግየ ለውጥ ያመጣሁ ጀግና ነኝ ይላሉ፣ አሁን ያለው የትግራይ ሙሁር ግን ልምሻ እና ሙቱቻ ነው ይላሉ፣ አሁን ያለው የትግራይ ሙሁር ትውልድ እኔ አባቴ መስፍን ስለ ነበር ታግየ እናዳባረርኩት፣ አሁን ያለው የትግራይ ሙሁሩ ትውልድ እኔ (ህወሓትን) ታግሎ ማሸነፍ አልቻለም ይላሉ!
*****************************************************************************************
ለዚህም ነው አቦይ ስብሓት ይህ ትውልድ ፈሪ እና ባንዳ ነው ያሉት። ይቀጥላሉ አቦይ ስብሓት፣ ህወሓት ከፌደራል መንግስት ተሸንፋ መቀሌ ከገባች ቦሃላ የተፈጠሩ አይጦች(ባይቶናን እና ሳልሳይ ወያኔን) ማለታቸው ነው፣ እነሱ ቢሆኑም ባንዳዎች ናቸው ብለው በድፍረት ተናግረዋል። አቦይ ስብሓት ባይቶናን እና ሳልሳይ ወያኔን ባንዳዎች ያልዋቸው ምክንያት፣ ከህወሓት ሽንፈት ማግስት የህወሓትን ሽንፈት ተጠቅመው ስለ ተመሰረቱ ብቻ ነው፣ እዚህ ላይ አቦይ ስብሓት ሽንፈት ያስመስልብኛል ብለው ነው እንጂ ዓረናን እንደሚያደንቁ ከፊታቸው ማንበብ ይቻላል። ዞሮ ዞሮ ባይቶናን እና ሳልሳይ ወያኔን ባንዳዎች ናቸው ብለዉናል፣ ይህ ብቻ አይደለም፣ እንገነጠላለን ባዮች በሙሉ ባንዳዎች ናቸው ብለዋል።
*****************************************************************************
አቦይ ስብሓት ፖለቲካን ሲሞቃቸው በማንክያ ሲበርዳቸው በእጃቸው እያደረጉ ተምሮ የደነቆረው የትግራይ ሙሁርን፣ በተከበናል እና በ አንድ ቢሄር ያነጣጠረ ፖለቲካዊ እርምጃ እየተወሰደ ነው በማለት የትግራይ ሙሁርን ለጊዚያዊ ፖለቲካዊ ፍጆታ ተጠቅመው ጥለውታል፣ አቦይ ስብሓት እኔ ኢትዮጲያዊ ነኝ ብለዋል፣ በዘረኝነት ያበደው ማሃይሙ የትግራይ ሙሁር እንገንጠል ሲል አቦይ ስብሓት ከተገነጠልክ እንካንስ አለም የአፍሪካ ህብረት ቻርተርም አያቅ ህም ብለዉታል። የትግራይ ሙሁር ሆይ አይገባህም እንጂ አቦይ ስብሓት እንዴት እንደናቁህ ልንገርህ፣ “ዋና ስንዋኝ” ይላሉ አቦይ ስብሓት፣ ለጉሮሮህ የሚጠጣ ዉሃ እና ለገላህ መታጠብያ የሌለህ የተማርክ ግን የደነቆርክ ፣ እምበር ተጋዳላይ መጨፈር የሚያምርህ ትውልድ፣ አቦይ ስብሓት ግን የውሃ ጥማቸው የሚያረካላቸው ውሃ ብቻ ሳይሆን፣ እዲሚያቸው የሚራዝምላቸው እና የሰውነታቸውን ሚዛን የሚጠብቅላቸው ለዋና የሚሆን ውሃ አላቸው፣ አንተ ፈሪ የትግራይ ሙሁር ግን የሚጠጣ ዉሃ ሳይኖርህ ለህወሓት ለመሞት እና ፀረ ፌደራል መንግስት ለመዋጋት ይዳዳሃል።
**********************************************************************************
ለኒን ህዝብ ግመል ነው፣ በአንድ አጠር ያለች እና ቀጭን ገመድ ስትፈልግ ገደል ትከተዋለህ እንዳለው፣ አቦይ ስብሓትም ተምሮ ለደነቆረው የትግራይ ሙሁር ላለፉት ሁለት አመታት ከተጠቀሙበት ቦሃላ ዛሬ ጥለውታል፣ አቦይ ስብሓት እኔ ኢትይጲያዊ ነኝ ብለዋል፣ አቦይ ስብሓት ከኢትዮጲያ ሊገነጠል የሚያስብ ሁሉ ባንዳ ነው ብለዋል፣አቦይ ስብሓት አባቴ ፊታውራሪ ነጋ የመስፍናዊ ስርአት አራማጅ ታግየ አሸንፌው ታሪክ ሰርቻለሁኝ፣ ይህ ትውልድ (የትግራይ ሙሁሩ)ግን ፈሪ እና የራሱ ታሪክ የማይሰራ ትውልድ ስለሆነ እስከምሞት ድረስ እንደፈለኩ አርጌ እገዘዋለሁኝ ብለዋል።
****************************************************************
አቦይ ስብሓትም ልክ ናቸው፣ የራሱ ታሪክ መስራት የማይችል የትግራይ ሙሁሩ(የትግራይ ትውልድ) ራስ አሉላ በሰራው ታሪክ ብቻ ሳይሆን አቦይ ስብሓት በሰሩት ታሪክ እየተኩራራ ታሪክ ሳይሰራ ጊዜው ሄዶበታ፣ የትግራይ ሙሁር ህወሓት በሰራችው የደደቢት ታሪክ የጉና ታሪክ እያላዘነ ሊኖር ነው። የካቲት 11 በመጣች ቁጥር ታሪክ ሳይሰራ ቁምጣ እና ሽርጥ ለብሶ እምበር ተጋዳላይ ሊለን ነው፣ ጀግና ሳይሆን “ተጋሩ ኢናየ ጀጋኑ ኢና” እያለ ሊዘፍን ነው። ባልሰራው የሰማእታት ሃወልት እንደ ሞዴሊስት ሃወልቱ ስር ቆሞ ፎቶ ሊነሳ ነው። አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው፣ ትግራይ ውስጥ ተምሮ የደነቆረ ታሪክ የማይሰራ ፈሪ ተምሮ የደነቆረ ትውልድ ፈጥረዋል።
*******************************************************************
የኢትዮጲያ ወጣት ሆይ፣ ተምሮ የደነቆረው የትግራይ ሙሁር የካቲት 11 በመጣ
ቁጥር፣ ቁምጣ ቢለብስ፣ ሽርጥ ቢሸርጥ፣ ያልተኮሰው ክላሽ እና ላውንቸር ብይዝ ፣በእምበር ተጋዳላይ ቢጨፍር ጀግና እና ታሪክ ሰሪ እንዳይመስልህ። አቦይ ስብሓት እንዳሉት የራሱ ታሪክ መስራት የማይችል ፈሪ ትውልድ ነው።
Please wait, video is loading...

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው!!!

Post by Degnet » 04 Mar 2020, 00:49

Ejersa wrote:
04 Mar 2020, 00:13
ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም፣ “ከወያኔ ባለስልጣት የፈለገውን የሚናገር እና ማንም የማይነካው አቦይ ስብሓት ብቻ ነው” ብለው ነበር። አቦይ ስብሓት የቅንጅት አባል ከነበረው ዳዊት ከበደ ጋር ያድረጉት ቃለመጥይቅ ወደዱኩት፣ አቦይ ስብሓት ፕሮፌሰር መስፍን ወልደማርያም እንዳሉት የፈለጉት ተናግረው ለጥ ብለው አድረዋል። አቦይ ስብሓት አሁን ያለው የትግራይ ወጣት በተለይ ሙሁሩ ፈሪ እና ታሪክ የማይሰራ የሞተ ትውልድ ነው ብለዋል፣ አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው፣ አሁን ያለው የትግራይ ሙሁር ትውልድ ባልሰራው እና ባልነበረበት ታሪክ ይኮራል፣ ሳይወለድ በተዘፈነ እምበር ተጋዳላይ ሽርጥ ለብሶ እምበር ተጋዳላይ ይላል።
.***********************************************************************
አቦይ ስብሓት እኛ ደርግን ለመጣል እና ለውጥ ለማምጣት በብረት(ክላሽ)ታግለን ደርግ ጥለን ታሪክ ሰርተናል ይላሉ፣ አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው፣ ይቀጥላሉ አቦይ ስብሓት፣ ይህ ትውልድ አለም የደረሰችበትን ቴክኖሎጂ እና ፖለቲካዊ ስልጣኔ ለመደርሰ መታገል ያቃተው ፈሪ ትውልድ ነው ብለዋል። አቦይ ስብሓት ለመሳፍንት ተገዢ ነበር ያሉት ትውልድ አሁን ካለው ትውልድ ጋር አዛምደው ይህ ትውልድ የኛ ባርያ ተገዢ ነው ይላሉ፣ በዚህ አላቆሙም፣ የፊታውራሪ ነጋ ልጅ አቦይ ስብሓት እኔ አባቴ እንዲገዛኝ ስለማልፈልግ ፀረ መሳፍንት(ፀረ አባቴ) ታግየ ለውጥ ያመጣሁ ጀግና ነኝ ይላሉ፣ አሁን ያለው የትግራይ ሙሁር ግን ልምሻ እና ሙቱቻ ነው ይላሉ፣ አሁን ያለው የትግራይ ሙሁር ትውልድ እኔ አባቴ መስፍን ስለ ነበር ታግየ እናዳባረርኩት፣ አሁን ያለው የትግራይ ሙሁሩ ትውልድ እኔ (ህወሓትን) ታግሎ ማሸነፍ አልቻለም ይላሉ!
*****************************************************************************************
ለዚህም ነው አቦይ ስብሓት ይህ ትውልድ ፈሪ እና ባንዳ ነው ያሉት። ይቀጥላሉ አቦይ ስብሓት፣ ህወሓት ከፌደራል መንግስት ተሸንፋ መቀሌ ከገባች ቦሃላ የተፈጠሩ አይጦች(ባይቶናን እና ሳልሳይ ወያኔን) ማለታቸው ነው፣ እነሱ ቢሆኑም ባንዳዎች ናቸው ብለው በድፍረት ተናግረዋል። አቦይ ስብሓት ባይቶናን እና ሳልሳይ ወያኔን ባንዳዎች ያልዋቸው ምክንያት፣ ከህወሓት ሽንፈት ማግስት የህወሓትን ሽንፈት ተጠቅመው ስለ ተመሰረቱ ብቻ ነው፣ እዚህ ላይ አቦይ ስብሓት ሽንፈት ያስመስልብኛል ብለው ነው እንጂ ዓረናን እንደሚያደንቁ ከፊታቸው ማንበብ ይቻላል። ዞሮ ዞሮ ባይቶናን እና ሳልሳይ ወያኔን ባንዳዎች ናቸው ብለዉናል፣ ይህ ብቻ አይደለም፣ እንገነጠላለን ባዮች በሙሉ ባንዳዎች ናቸው ብለዋል።
*****************************************************************************
አቦይ ስብሓት ፖለቲካን ሲሞቃቸው በማንክያ ሲበርዳቸው በእጃቸው እያደረጉ ተምሮ የደነቆረው የትግራይ ሙሁርን፣ በተከበናል እና በ አንድ ቢሄር ያነጣጠረ ፖለቲካዊ እርምጃ እየተወሰደ ነው በማለት የትግራይ ሙሁርን ለጊዚያዊ ፖለቲካዊ ፍጆታ ተጠቅመው ጥለውታል፣ አቦይ ስብሓት እኔ ኢትዮጲያዊ ነኝ ብለዋል፣ በዘረኝነት ያበደው ማሃይሙ የትግራይ ሙሁር እንገንጠል ሲል አቦይ ስብሓት ከተገነጠልክ እንካንስ አለም የአፍሪካ ህብረት ቻርተርም አያቅ ህም ብለዉታል። የትግራይ ሙሁር ሆይ አይገባህም እንጂ አቦይ ስብሓት እንዴት እንደናቁህ ልንገርህ፣ “ዋና ስንዋኝ” ይላሉ አቦይ ስብሓት፣ ለጉሮሮህ የሚጠጣ ዉሃ እና ለገላህ መታጠብያ የሌለህ የተማርክ ግን የደነቆርክ ፣ እምበር ተጋዳላይ መጨፈር የሚያምርህ ትውልድ፣ አቦይ ስብሓት ግን የውሃ ጥማቸው የሚያረካላቸው ውሃ ብቻ ሳይሆን፣ እዲሚያቸው የሚራዝምላቸው እና የሰውነታቸውን ሚዛን የሚጠብቅላቸው ለዋና የሚሆን ውሃ አላቸው፣ አንተ ፈሪ የትግራይ ሙሁር ግን የሚጠጣ ዉሃ ሳይኖርህ ለህወሓት ለመሞት እና ፀረ ፌደራል መንግስት ለመዋጋት ይዳዳሃል።
**********************************************************************************
ለኒን ህዝብ ግመል ነው፣ በአንድ አጠር ያለች እና ቀጭን ገመድ ስትፈልግ ገደል ትከተዋለህ እንዳለው፣ አቦይ ስብሓትም ተምሮ ለደነቆረው የትግራይ ሙሁር ላለፉት ሁለት አመታት ከተጠቀሙበት ቦሃላ ዛሬ ጥለውታል፣ አቦይ ስብሓት እኔ ኢትይጲያዊ ነኝ ብለዋል፣ አቦይ ስብሓት ከኢትዮጲያ ሊገነጠል የሚያስብ ሁሉ ባንዳ ነው ብለዋል፣አቦይ ስብሓት አባቴ ፊታውራሪ ነጋ የመስፍናዊ ስርአት አራማጅ ታግየ አሸንፌው ታሪክ ሰርቻለሁኝ፣ ይህ ትውልድ (የትግራይ ሙሁሩ)ግን ፈሪ እና የራሱ ታሪክ የማይሰራ ትውልድ ስለሆነ እስከምሞት ድረስ እንደፈለኩ አርጌ እገዘዋለሁኝ ብለዋል።
****************************************************************
አቦይ ስብሓትም ልክ ናቸው፣ የራሱ ታሪክ መስራት የማይችል የትግራይ ሙሁሩ(የትግራይ ትውልድ) ራስ አሉላ በሰራው ታሪክ ብቻ ሳይሆን አቦይ ስብሓት በሰሩት ታሪክ እየተኩራራ ታሪክ ሳይሰራ ጊዜው ሄዶበታ፣ የትግራይ ሙሁር ህወሓት በሰራችው የደደቢት ታሪክ የጉና ታሪክ እያላዘነ ሊኖር ነው። የካቲት 11 በመጣች ቁጥር ታሪክ ሳይሰራ ቁምጣ እና ሽርጥ ለብሶ እምበር ተጋዳላይ ሊለን ነው፣ ጀግና ሳይሆን “ተጋሩ ኢናየ ጀጋኑ ኢና” እያለ ሊዘፍን ነው። ባልሰራው የሰማእታት ሃወልት እንደ ሞዴሊስት ሃወልቱ ስር ቆሞ ፎቶ ሊነሳ ነው። አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው፣ ትግራይ ውስጥ ተምሮ የደነቆረ ታሪክ የማይሰራ ፈሪ ተምሮ የደነቆረ ትውልድ ፈጥረዋል።
*******************************************************************
የኢትዮጲያ ወጣት ሆይ፣ ተምሮ የደነቆረው የትግራይ ሙሁር የካቲት 11 በመጣ
ቁጥር፣ ቁምጣ ቢለብስ፣ ሽርጥ ቢሸርጥ፣ ያልተኮሰው ክላሽ እና ላውንቸር ብይዝ ፣በእምበር ተጋዳላይ ቢጨፍር ጀግና እና ታሪክ ሰሪ እንዳይመስልህ። አቦይ ስብሓት እንዳሉት የራሱ ታሪክ መስራት የማይችል ፈሪ ትውልድ ነው።
Please wait, video is loading...
Ke politics netsa hono serto eyenore new,tarik yelelew yemibal ante ena ersu nachehu,amarigna enkuan tenagro yemaichel,sew endiwedeh enkuan lemadreg yematchel,adskign.I was born in Mekelle,that is enough to make me better than most of you here.

Andertan
Member
Posts: 2259
Joined: 24 Oct 2019, 16:18

Re: አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው!!!

Post by Andertan » 04 Mar 2020, 00:58

Degnet you 70Endertans have never built any cities in Tigray Mekele was completely built by the Tembiens like Hatse Yohannes Mekele was founded by Tembiens not Endertans every people group and Awraja in Tigrai have a city except 70Endertans
Last edited by Andertan on 04 Mar 2020, 01:01, edited 1 time in total.

Andertan
Member
Posts: 2259
Joined: 24 Oct 2019, 16:18

Re: አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው!!!

Post by Andertan » 04 Mar 2020, 01:00

Degnet wrote:
04 Mar 2020, 00:49
I was born in Mekelle,that is enough to make me better than most of you here.

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው!!!

Post by Degnet » 04 Mar 2020, 01:34

Andertan wrote:
04 Mar 2020, 01:00
Degnet wrote:
04 Mar 2020, 00:49
I was born in Mekelle,that is enough to make me better than most of you here.
Thank you Andertan and have a good day.

Andertan
Member
Posts: 2259
Joined: 24 Oct 2019, 16:18

Re: አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው!!!

Post by Andertan » 04 Mar 2020, 01:36

Degnet wrote:
04 Mar 2020, 01:34
Andertan wrote:
04 Mar 2020, 01:00
Degnet wrote:
04 Mar 2020, 00:49
I was born in Mekelle,that is enough to make me better than most of you here.
Thank you Andertan and have a good day.
Old Man you are not a Christian you claim superiority over others which is unchristian and anti religious

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው!!!

Post by Degnet » 04 Mar 2020, 01:37

Kemeleso ayke’elen,hebey,I grew up in a palace like house built by a daughter of an Endertan noble

Digital Weyane
Member+
Posts: 9833
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: አቦይ ስብሓት ልክ ናቸው!!!

Post by Digital Weyane » 04 Mar 2020, 02:06

Andertan wrote:
04 Mar 2020, 01:00
Degnet wrote:
04 Mar 2020, 00:49
I was born in Mekelle,that is enough to make me better than most of you here.
We the Weyane from Adwa are BETTER and SMARTER than any Tigraway. We are natural-born rulers. Our dream is to rule the whole of Africa one day and change the continent's name to: The Greatest Republic of Greater than Great Tigray. 8) 8)

Post Reply