Page 1 of 1
አጼ ምኒልክ በኢትዮጵያ ከተሞች ሁሉ ሃውልት ቆሞለት የአድዋ ድል ቀን በመላ ኢትዮጵያ መከበር አለበት
Posted: 02 Mar 2020, 14:15
by Horus
Re: አጼ ምኒልክ በኢትዮጵያ ከተሞች ሁሉ ሃውልት ቆሞለት የአድዋ ድል ቀን በመላ ኢትዮጵያ መከበር አለበት
Posted: 02 Mar 2020, 14:46
by opmerc
ባህር ዳር
Re: አጼ ምኒልክ በኢትዮጵያ ከተሞች ሁሉ ሃውልት ቆሞለት የአድዋ ድል ቀን በመላ ኢትዮጵያ መከበር አለበት
Posted: 02 Mar 2020, 15:26
by Horus
opmerc
እጹብ ድንቅ ሰዕሎች !!
የኢትዮጵያ ምስጢር ገና ይገለጻል፣ ገና ይበራል !! ዛሬ በኢትዮጵያዊነት የሚዋሸው ጃዋር ጥቁር ሰው በናዝሬት እንዳይዘፈን መንጋዎቹን ያሳደመ ሰው ነው ። አሁን ኢትዮጵያዊነት ማለት ትርጉሙን ይጋተው !!
Re: አጼ ምኒልክ በኢትዮጵያ ከተሞች ሁሉ ሃውልት ቆሞለት የአድዋ ድል ቀን በመላ ኢትዮጵያ መከበር አለበት
Posted: 02 Mar 2020, 23:00
by TGAA
opmerc,
አንተም ሰእሎቹን ካስዋቡት መሀከል መሆንህ ደስ ያሰኛል ፡፡
As they say, the best is yet to come.
Re: አጼ ምኒልክ በኢትዮጵያ ከተሞች ሁሉ ሃውልት ቆሞለት የአድዋ ድል ቀን በመላ ኢትዮጵያ መከበር አለበት
Posted: 02 Mar 2020, 23:55
by Fitawrari Meshesha
Menelik was hiding in washa. Truth never die