Page 1 of 1

ውሃ የሚፈሰው ቦዩ በቀደደው ፈር ተከትሎ ነው። ይህ ሕግ ነው !!

Posted: 01 Mar 2020, 04:05
by Horus
ሰምታችሁ ከሆነ ኢትዮጵያ በምትባል የተቸገረች አገር የማይባል ነገር የለም ። የማይደራጅ ጉድ የለም። የማይመኝ አንጎል የለም ። እጅግ የሌውና የታጣው የሚያስብና የሚመዝን አንጎል ነው። የማንም ምንጭና ጅረት እየተነሳ አዋሽ ነኝ፣ አባይ ነኝ፣ ግቤ ነኝ ቢል ትርፉ መሳቂያ መሆን ነው። ይህም ማለት ይህ ሁሉ ሹክሻክ የዘር ጋጋታ በኢትዮጵያ ቦይ ነው የሚፈስ ። ጃዋር ምናምን እንዳሻው ቢወራጭ ከኢትዮጵያ ቦይ ሲያፈነግጥ ተን ሆኖ ይበናል!!! ጃዋር ቢደመር ከቅዠቱ ነቃ ይባላል በቃ፣ ወያኔ ቢደመር ነቃ ይባላ በቃ !!!

Re: ውሃ የሚፈሰው ቦዩ በቀደደው ፈር ተከትሎ ነው። ይህ ሕግ ነው !!

Posted: 01 Mar 2020, 04:10
by Fitawrari Meshesha
I never read your garbage but the I’m sure I have a shoes or two somewhere you can get to work on

Re: ውሃ የሚፈሰው ቦዩ በቀደደው ፈር ተከትሎ ነው። ይህ ሕግ ነው !!

Posted: 01 Mar 2020, 04:15
by Horus

Re: ውሃ የሚፈሰው ቦዩ በቀደደው ፈር ተከትሎ ነው። ይህ ሕግ ነው !!

Posted: 01 Mar 2020, 04:24
by Horus
የዘር፣ የጎሳ በሽታ፤ በረሮ ! የሃሳብ ዲ ዲ ቲ