Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39997
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ውሃ የሚፈሰው ቦዩ በቀደደው ፈር ተከትሎ ነው። ይህ ሕግ ነው !!

Post by Horus » 01 Mar 2020, 04:05

ሰምታችሁ ከሆነ ኢትዮጵያ በምትባል የተቸገረች አገር የማይባል ነገር የለም ። የማይደራጅ ጉድ የለም። የማይመኝ አንጎል የለም ። እጅግ የሌውና የታጣው የሚያስብና የሚመዝን አንጎል ነው። የማንም ምንጭና ጅረት እየተነሳ አዋሽ ነኝ፣ አባይ ነኝ፣ ግቤ ነኝ ቢል ትርፉ መሳቂያ መሆን ነው። ይህም ማለት ይህ ሁሉ ሹክሻክ የዘር ጋጋታ በኢትዮጵያ ቦይ ነው የሚፈስ ። ጃዋር ምናምን እንዳሻው ቢወራጭ ከኢትዮጵያ ቦይ ሲያፈነግጥ ተን ሆኖ ይበናል!!! ጃዋር ቢደመር ከቅዠቱ ነቃ ይባላል በቃ፣ ወያኔ ቢደመር ነቃ ይባላ በቃ !!!
Last edited by Horus on 01 Mar 2020, 04:19, edited 2 times in total.

Fitawrari Meshesha
Member
Posts: 425
Joined: 23 Sep 2014, 21:21

Re: ውሃ የሚፈሰው ቦዩ በቀደደው ፈር ተከትሎ ነው። ይህ ሕግ ነው !!

Post by Fitawrari Meshesha » 01 Mar 2020, 04:10

I never read your garbage but the I’m sure I have a shoes or two somewhere you can get to work on


Horus
Senior Member+
Posts: 39997
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ውሃ የሚፈሰው ቦዩ በቀደደው ፈር ተከትሎ ነው። ይህ ሕግ ነው !!

Post by Horus » 01 Mar 2020, 04:24

የዘር፣ የጎሳ በሽታ፤ በረሮ ! የሃሳብ ዲ ዲ ቲ

Post Reply