እስቲ ማን ልብ አለው
Posted: 29 Feb 2020, 17:51
ማነው የአማራ ድርጅት፤ የዜጋ ድርጅት፤ የብልፅግና ድርጅት መሪዎች ትግሬ የሚመጡት ። የትግሬዋ ተውካይ ብትታስር ማን ድፍሮ የምጣ ነበር ትግሬ ውስጥ ። ይህቺን ሚሲኪን ቢይስሩዋት ። አባይም አልቆለት ነበር መቀሌ መምጣት አይችልም ነብር።
ስለዚህ ሞኝ ይስቃል አሞሌ ሲናድ
ብልጥ ያለቅሳ አሉ።
አሁንም ሞኝ ይስቃል ለምን የትግሬዎች መሪ አዲስ ሄደው አልታስሩም ብለው።
እንደው ማን ይሙት ይህ እስራት ያላግባብ ትልቅ ጠብ እንደሚያስነሳ አይታወቅም እንዴ።
ነገር እየጫርን ለምን ቅጠሉ ላይ እናሳብባለን።
ስለዚህ ሞኝ ይስቃል አሞሌ ሲናድ
ብልጥ ያለቅሳ አሉ።
አሁንም ሞኝ ይስቃል ለምን የትግሬዎች መሪ አዲስ ሄደው አልታስሩም ብለው።
እንደው ማን ይሙት ይህ እስራት ያላግባብ ትልቅ ጠብ እንደሚያስነሳ አይታወቅም እንዴ።
ነገር እየጫርን ለምን ቅጠሉ ላይ እናሳብባለን።