Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Ejersa
Member
Posts:
3978
Joined:
05 Nov 2019, 10:39
ለጀዌ ቀዌ የኢትዮጵያ ፓስፖርት ይሰራለታል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውሏል‼
Report this post
Quote
Post
by
Ejersa
»
27 Feb 2020, 20:47
በአዲስ አበባ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ የተለያዩ ሀሰተኛ ሰነዶችን ሲያትም የነበረ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር መዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። ተጠርጣሪው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 በተለምዶ ጨው በረንዳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በህብረተሰቡ ጥቆማ በቁጥጥር ስር መዋሉን የክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና ትራፊክ አደጋ መከላከል ምክትል ዳይሬክተር ኮማንደር ታሪኩ መንገሻ ተናግረዋል። ግለሰቡ በሀሰተኛ መንገድ ካዘጋጃቸው መንጃ ፍቃዶች፣ የትምህርት ማስረጃዎች፣ የተለያዩ ማህተሞች፣ ፓስፖርቶች፣ ቲተሮች፣ የልደት ካርዶች እና ከሌሎች ማስረጃዎች ጋር ነው በቁጥጥር ስር የዋለው።
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum