Interesting development: ኢትዮጵያ የግድቡን ድርድር ለመሳተፍ አሜሪካ አልሄድም አለች: ዮሐንስ ቧ ያለው የስልጣኑን ሹመት አለቀበልም ማለቱ: አብይ ግራ የመጋባት ፀባይ ማሳየቱ
፩ ) በጣም ጥሩ ዜና ነው : ኢትዮጵያ አሜሪካን አፍንጫሽን ላሺ ብላታለች:: አሜሪካ ሊደረግ በነበረው ድርድር ላይ ኢትዮጵያ አልገኝም ብላለች:: አሁን አገራችን አገር አገር እየሸተተች ነው::
፪) አቶ ዮሐንስ ቧ ያለው ዛሬ እንዳሳወቁት : የተሰጣቸውን የመለስ አካዳሚ ዳይሬክተርነት እንደማይቀበሉት ገልፀዋል:: የአማራ ትግል ይፋፋማል እንጂ አይቀጭጭም ብለዋል ::
፫ ) እዜማ አብይን እንደ ወቀሰ እየተነገረ ነው:: የህዝብ ገንዘብ ለምርጫ ቅስቅሳ ውሏል በማለት ነው ነቀፋው:: ምንድነው እየሆነ ያለው? እየፎገሩን ነው ወይስ ሌላ ነገ አለ?
፬ ) አብይ የትግራይ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር የነበሩትን አቶ አዲስ ባሌማን : የ ፖሊሲና ጥናት ዳይሬክተር አርጎ ሾሟችወዋል:: ግርማ ብሩም እንዲሁ ተሾሟል:: ምንድነው ነገሩ? የግድ የትግራይ ሰው ካስፈለገ የወያኔ ባለስልጣን ግድ ነው እንዴ? እየፈጩ ጥሬ እየሆነ ነው? አብይ ግራ የገባው ይመስላል::
፭ ) ኤርትራ ዛሬ ከኢትዮጵያ ተነስተው አስመራ ለስብሰባ የገቡትን የኢትዮጵያ ካቶሊክ መሪዎችን : ከጉዟቸው እንዳገዱዋቸውና ወደ አገራቸው እንዲመለሱ እንዳደረጉ ተገልትሷል::
Re: Interesting development: ኢትዮጵያ የግድቡን ድርድር ለመሳተፍ አሜሪካ አልሄድም አለች: ዮሐንስ ቧ ያለው የስልጣኑን ሹመት አለቀበልም ማለቱ: አብይ ግራ የመጋባት ፀባይ ማ
Yohannes Buayalew has no option except accepting the assignment, even if it is less than this. If he doesn't accept PP officials will throw him to the jail and discard him like a used condom.