“አሁን ትንንሽ ብሄሮች ክልል ቢሆኑ ትልልቆቹ ደግሞ እኛ ከእነሱ እኩል ክልል አንሆንም ሀገር እንሁን ይላሉ” -ጠቅላይ ሚኒስትር ማሙሽዬ በስልጤ ከተናገሩት።
Posted: 21 Feb 2020, 13:31
“አሁን ትንንሽ ብሄሮች ክልል ቢሆኑ ትልልቆቹ ደግሞ እኛ ከእነሱ እኩል ክልል አንሆንም ሀገር እንሁን ይላሉ” -ጠቅላይ ሚኒስትር ማሙሽዬ በስልጤ ከተናገሩት።
ሀረሪ ክልል ሲሆን “እኛ ከሀረሪ እኩል ክልል አንሆንም አገር መሆን ይገባናል” ያላሉ ክልሎች እንዴት አሁን ይሄን ጥያቄ ሊያነሱ ይችላሉ? አሁን የክልልነት ጥያቄን የጠየቁ ዞኖች በብዛት ከቤንሻንጉል፣ ከጋንቤላ፣ ከአፋር፣ ከሀረሪ እንደሚበልጡ ይታወቃል። ኢትዮጵያ እንዲህ የሚናገረውን እና የሚሰራውን በማያውቅ መሪ እጅ መውደቋ ያሳዝናል። ምናልባትም ለሶቪዬት ጎርቫቾቭ የመጨረሻው መሪ እንደሆነ አብይም ለኢትዮጵያ የመጨረሻው መሪ የሚሆንበት እድል ሰፊ እየሆነ ነው!
ሀረሪ ክልል ሲሆን “እኛ ከሀረሪ እኩል ክልል አንሆንም አገር መሆን ይገባናል” ያላሉ ክልሎች እንዴት አሁን ይሄን ጥያቄ ሊያነሱ ይችላሉ? አሁን የክልልነት ጥያቄን የጠየቁ ዞኖች በብዛት ከቤንሻንጉል፣ ከጋንቤላ፣ ከአፋር፣ ከሀረሪ እንደሚበልጡ ይታወቃል። ኢትዮጵያ እንዲህ የሚናገረውን እና የሚሰራውን በማያውቅ መሪ እጅ መውደቋ ያሳዝናል። ምናልባትም ለሶቪዬት ጎርቫቾቭ የመጨረሻው መሪ እንደሆነ አብይም ለኢትዮጵያ የመጨረሻው መሪ የሚሆንበት እድል ሰፊ እየሆነ ነው!
Please wait, video is loading...
Source: https://kichuu.com/hogganaan-nageenyaa- ... i-madaaan/
