Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
OBANG
Member
Posts: 770
Joined: 17 May 2013, 21:21

ሰበር ዜና !BBC News Amharic የቡራዩ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮሚሽነር ሰለሞን ታደሰ ዛሬ በቡራዩ ከተማ በጥይት ተመተው ተገደሉ።

Post by OBANG » 21 Feb 2020, 11:39

ከኮሚሽነር ሰለሞን ጋር አብረው የነበሩት የፊንፊኔ ዙሪያ ልዩ ዞን የልዩ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ተስፋዬ ድንቁም በጥይት ተመተዋል።

https://www.facebook.com/BBCnewsAmharic ... =3&theater