Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
OBANG
Member
Posts: 770
Joined: 17 May 2013, 21:21

ሰበር ዜና \\ በአሁኑ ሰዓት ቡራዩ ላይ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ እየተሰማ ነው።

Post by OBANG » 21 Feb 2020, 10:45

በአሁኑ ሰዓት ቡራዩ ላይ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ እየተሰማ ነው። ማንነታቸው ያልታወቀ የታጠቁ ሀይሎች በቡራዩ ፖሊሶችና ሀላፊዎች ድንገተኛ ጥቃት ፈፅመዋል

በአሁን ሰአት ቡራዩና አካባቢው በፌደራል ፖሊስና በኦሮሚያ ክልል ልዩ ሀይል የተከበበ ሲሆን መታወቂያ ያሊያዛችሁ ሰዎች በቡራዩና አካባቢው ለግዜው ባትንቀሳቀሱ መልካም ነው::

https://www.facebook.com/81218537219658 ... =3&theater