Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ወያኔ ሸጦት የነበረው ቅርስ ተመለሰ!!!!

Post by Hameddibewoyane » 20 Feb 2020, 11:52

ይሄ ነገር ያልገባው ሰው ሊኖር ይችላል ከ33 አመት በፊት አገር እየገዛ የነበረው ደርግ እንደነበር ይታወቃል ጨለቆት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ያለው ትግራይ ውስጥ ከመቀሌ 16 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ነው በዚህ ወቅት ደግሞ በአከባቢው ይንቀሳቀስ የነበረው ትህነግ(ተሓህት) ነው። መቼም ለሃይማኖቱ ቀናኢና ሟች የሆነው የትግራይ ገበሬ ይህንን ዘውድ አውጥቶ ይሸጣል ማለት በፍጹም የማይታሰብ ነው ሆኖም ግን ለህዝብ የመጣ እርዳታን ሽጦ ለግል በማድረግ እንዲሁም ባንክ በመዝረፍ የሚታወቀው ትህነግ ግን ይህንን ዘውድ ሰርቆና ዘርፎ እንደወሰደው ምስክር መጥራትም አያስፈልግም።


Ejersa
Member
Posts: 3978
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ወያኔ ሸጦት የነበረው ቅርስ ተመለሰ!!!!

Post by Ejersa » 20 Feb 2020, 12:01

ትህነግ እንኳን ዘውድ ኣግኝታ የቀበሌ ስኳርና የትምህርት ቤት ወንበር ትስርቅ ነበር ::
Hameddibewoyane wrote:
20 Feb 2020, 11:52
ይሄ ነገር ያልገባው ሰው ሊኖር ይችላል ከ33 አመት በፊት አገር እየገዛ የነበረው ደርግ እንደነበር ይታወቃል ጨለቆት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ያለው ትግራይ ውስጥ ከመቀሌ 16 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ነው በዚህ ወቅት ደግሞ በአከባቢው ይንቀሳቀስ የነበረው ትህነግ(ተሓህት) ነው። መቼም ለሃይማኖቱ ቀናኢና ሟች የሆነው የትግራይ ገበሬ ይህንን ዘውድ አውጥቶ ይሸጣል ማለት በፍጹም የማይታሰብ ነው ሆኖም ግን ለህዝብ የመጣ እርዳታን ሽጦ ለግል በማድረግ እንዲሁም ባንክ በመዝረፍ የሚታወቀው ትህነግ ግን ይህንን ዘውድ ሰርቆና ዘርፎ እንደወሰደው ምስክር መጥራትም አያስፈልግም።



Digital Weyane
Member+
Posts: 9834
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ወያኔ ሸጦት የነበረው ቅርስ ተመለሰ!!!!

Post by Digital Weyane » 20 Feb 2020, 13:21

ኡኛ የዓድዋ ወያኔ የዴሞክራሲ ባህል ስላዳበርን የንጉሳዊ አገዛዝ የሚያስታውሱን ቅርሶችን በመሸጫ የማስወገድ መብታችን የተጠበቀ ነው። የአክሱም ሀውልቶችም ጭምር ለሽያጭ ኡናቀርባለን።

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: ወያኔ ሸጦት የነበረው ቅርስ ተመለሰ!!!!

Post by Degnet » 20 Feb 2020, 13:50

Digital Weyane wrote:
20 Feb 2020, 13:21
ኡኛ የዓድዋ ወያኔ የዴሞክራሲ ባህል ስላዳበርን የንጉሳዊ አገዛዝ የሚያስታውሱን ቅርሶችን በመሸጫ የማስወገድ መብታችን የተጠበቀ ነው። የአክሱም ሀውልቶችም ጭምር ለሽያጭ ኡናቀርባለን።
Anta adgi esk be Tigrigna tezareb


Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: ወያኔ ሸጦት የነበረው ቅርስ ተመለሰ!!!!

Post by Abdelaziz » 20 Feb 2020, 15:16

ejeru hamedgibi anchi qiTiwa yetebeda arogit Hamasenay tra'nny, this is Tigrean crown from Ras-Reusan weleseselasse of Ebnderta, taken from Church in Cheloqot, by dergAmharu thieves. Ergo it must be returned to Tigray ASAP, if the werrada moinkey meshrefet thinks holding it in his hand will bring him Tigrean support, HE IS DREAMING. KILL THAT LOOTIEW MONKEY!
[deleted] Ejeru, please tell depreporno to reeturn the crown to its place.

Post Reply